በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቀቤና ልዩ ወረዳ ምክር ቤት 10ኛ አመት 4ኛ ዙር 7ኛ አስቸኳይ ጉባኤ አካሄደ

በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቀቤና ልዩ ወረዳ ምክር ቤት 10ኛ አመት 4ኛ ዙር 7ኛ አስቸኳይ ጉባኤ አካሄደ

ምክር ቤቱ አቶ ሞሳ ኢዶሳን የቀቤና ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ የሾመ ሲሆን ሌሎች አራት የተለያዩ ሹመቶችንም አጽድቋል።

ዘጋቢ : ደረጀ ጥላሁን