በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቀቤና ልዩ ወረዳ ምክር ቤት 10ኛ አመት 4ኛ ዙር 7ኛ አስቸኳይ ጉባኤ አካሄደ
ምክር ቤቱ አቶ ሞሳ ኢዶሳን የቀቤና ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ የሾመ ሲሆን ሌሎች አራት የተለያዩ ሹመቶችንም አጽድቋል።
ዘጋቢ : ደረጀ ጥላሁን
በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቀቤና ልዩ ወረዳ ምክር ቤት 10ኛ አመት 4ኛ ዙር 7ኛ አስቸኳይ ጉባኤ አካሄደ
ምክር ቤቱ አቶ ሞሳ ኢዶሳን የቀቤና ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ የሾመ ሲሆን ሌሎች አራት የተለያዩ ሹመቶችንም አጽድቋል።
ዘጋቢ : ደረጀ ጥላሁን
More Stories
የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና የ2019 ጠቋሚ ዕቅድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው
የጠምባሮ ልዩ ወረዳ አርሶ አደሮች የመኸር እርሻ የማሳ ዝግጅት ቢያደርጉም በቂ ግብዓት አለማግኘታቸውን ገለጹ
ፋይዳ ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ የህዝብና የመንግስት አገልግሎቶችን የሚያፋጥን በመሆኑ ለሁሉም ለማድረስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ