በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቀቤና ልዩ ወረዳ ምክር ቤት 10ኛ አመት 4ኛ ዙር 7ኛ አስቸኳይ ጉባኤ አካሄደ
ምክር ቤቱ አቶ ሞሳ ኢዶሳን የቀቤና ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ የሾመ ሲሆን ሌሎች አራት የተለያዩ ሹመቶችንም አጽድቋል።
ዘጋቢ : ደረጀ ጥላሁን
በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቀቤና ልዩ ወረዳ ምክር ቤት 10ኛ አመት 4ኛ ዙር 7ኛ አስቸኳይ ጉባኤ አካሄደ
ምክር ቤቱ አቶ ሞሳ ኢዶሳን የቀቤና ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ የሾመ ሲሆን ሌሎች አራት የተለያዩ ሹመቶችንም አጽድቋል።
ዘጋቢ : ደረጀ ጥላሁን
More Stories
የተከሰተውን ማርበርግ ቫይረስ በተቀናጀ መልኩ ፈጣን ግምገማና ምላሽ በመስጠት ለመቆጣጠር ልዩ ትኩረት ተሰጥቷል – አቶ እንዳሻው ሽብሩ
የብልጽግና ፓርቲ 3ኛው ዙር ስልጠና አካል የሆነው የመስክ ጉብኝት በዲላ ከተማ ተካሂዷል
የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በየዓመቱ ህዳር 29 መከበሩ የእርስ በርስ አንድነትን የሚያጠናክር መሆኑን በ20ኛዉ የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ላይ የተሳተፉ ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የመጡ ልዑካን አባላት ተናገሩ