የጠምባሮ ልዩ ወረዳ 4ኛ ዙር 11ኛ አመት የስራ ዘመን 2016 በጀት አመት 2ኛዙር አስቸኳይ ጉባኤው አቶ ሀብታሙ በላይነህን የጠምባሮ ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ መረጠ

የጠምባሮ ልዩ ወረዳ 4ኛ ዙር 11ኛ አመት የስራ ዘመን 2016 በጀት አመት 2ኛዙር አስቸኳይ ጉባኤው አቶ ሀብታሙ በላይነህን የጠምባሮ ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ መረጠ

ሀዋሳ፡ የካቲት 18/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የጠምባሮ ልዩ ወረዳ 4ኛ ዙር 11ኛ አመት የስራ ዘመን 2016 በጀት አመት 2ኛዙር አስቸኳይ ጉባኤው አቶ ሀብታሙ በላይነህን የጠምባሮ ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ መርጧል።

ዘጋቢ፡ ሀብታሙ እንግዳው