የጠምባሮ ልዩ ወረዳ 4ኛ ዙር 11ኛ አመት የስራ ዘመን 2016 በጀት አመት 2ኛዙር አስቸኳይ ጉባኤው አቶ ሀብታሙ በላይነህን የጠምባሮ ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ መረጠ
ሀዋሳ፡ የካቲት 18/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የጠምባሮ ልዩ ወረዳ 4ኛ ዙር 11ኛ አመት የስራ ዘመን 2016 በጀት አመት 2ኛዙር አስቸኳይ ጉባኤው አቶ ሀብታሙ በላይነህን የጠምባሮ ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ መርጧል።
ዘጋቢ፡ ሀብታሙ እንግዳው

More Stories
የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና የ2019 ጠቋሚ ዕቅድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው
የጠምባሮ ልዩ ወረዳ አርሶ አደሮች የመኸር እርሻ የማሳ ዝግጅት ቢያደርጉም በቂ ግብዓት አለማግኘታቸውን ገለጹ
ፋይዳ ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ የህዝብና የመንግስት አገልግሎቶችን የሚያፋጥን በመሆኑ ለሁሉም ለማድረስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ