በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የሀዲያ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 6ኛ አስቸኳይ ጉባኤ አቶ ማቴዎስ አኒዮ የሀዲያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አድርገው ሾመ
ሀዋሳ፡ የካቲት 18/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የሀዲያ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 6ኛ አስቸኳይ ጉባኤ አቶ ማቴዎስ አኒዮ የሀዲያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አድርገው ሾሟል::
አቶ ማቴዎስ አኒዮ ከወረዳ እስከ ክልል ባሉ በተለያዩ መሥሪያ ቤቶች በኃላፊነት ባገለገሉበት ወቅት በብቃትና በታማኝነት ማገልገላቸውን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የብልጽግና ፖርቲ አቶ ይግለጡ አብዛ ገልፀዋል፡፡
በዚሁ መሰረት ጉባኤውም አቶ ማቴዎስ አኒዮን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ ሾሟል።
ዘጋቢ፡ በየነ ሰላሙ – ከሆሳዕና ጣቢያችን
More Stories
አካል ጉዳተኞች መብቶቻቸውና ጥቅሞቻቸውን ለማስጠበቅ በቅንጅትና በጥምረት መስራት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ
አካባቢን በመጠበቅና በማጽዳት ምቹና ጽዱ ለማድረግ የሚደረገውን ጥረት በማገዝ ሁሉም የድርሻውን ልወጣ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር እንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ አሳሰቡ
ግለሰባዊ ነጠላ ትርክቶችን በጋራ በመታገል በመደመር እሳቤ ችግሮችን መፍታት እንደሚገባ ተገለጸ