በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የሀዲያ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 6ኛ አስቸኳይ ጉባኤ አቶ ማቴዎስ አኒዮ የሀዲያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አድርገው ሾመ
ሀዋሳ፡ የካቲት 18/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የሀዲያ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 6ኛ አስቸኳይ ጉባኤ አቶ ማቴዎስ አኒዮ የሀዲያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አድርገው ሾሟል::
አቶ ማቴዎስ አኒዮ ከወረዳ እስከ ክልል ባሉ በተለያዩ መሥሪያ ቤቶች በኃላፊነት ባገለገሉበት ወቅት በብቃትና በታማኝነት ማገልገላቸውን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የብልጽግና ፖርቲ አቶ ይግለጡ አብዛ ገልፀዋል፡፡
በዚሁ መሰረት ጉባኤውም አቶ ማቴዎስ አኒዮን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ ሾሟል።
ዘጋቢ፡ በየነ ሰላሙ – ከሆሳዕና ጣቢያችን

More Stories
የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በየዓመቱ ህዳር 29 መከበሩ የእርስ በርስ አንድነትን የሚያጠናክር መሆኑን በ20ኛዉ የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ላይ የተሳተፉ ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የመጡ ልዑካን አባላት ተናገሩ
በጎፋ ዞን ስልጠና እየወሰዱ ያሉ የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች በደንባ ጎፋ ወረዳ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል
በንድፈ ሃሳብ ደረጃ የተሰጣቸው ሥልጠና በተግባር የታጀበ መሆኑ በቀጣይ ለሚከናወነው ሥራ ውጤታማነት እንደሚያግዝ የዳዉሮ ዞን 3ኛ ዙር ሰልጣኝ አመራሮች ተናገሩ