በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የሀዲያ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 6ኛ አስቸኳይ ጉባኤ አቶ ማቴዎስ አኒዮ የሀዲያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አድርገው ሾመ
ሀዋሳ፡ የካቲት 18/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የሀዲያ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 6ኛ አስቸኳይ ጉባኤ አቶ ማቴዎስ አኒዮ የሀዲያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አድርገው ሾሟል::
አቶ ማቴዎስ አኒዮ ከወረዳ እስከ ክልል ባሉ በተለያዩ መሥሪያ ቤቶች በኃላፊነት ባገለገሉበት ወቅት በብቃትና በታማኝነት ማገልገላቸውን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የብልጽግና ፖርቲ አቶ ይግለጡ አብዛ ገልፀዋል፡፡
በዚሁ መሰረት ጉባኤውም አቶ ማቴዎስ አኒዮን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ ሾሟል።
ዘጋቢ፡ በየነ ሰላሙ – ከሆሳዕና ጣቢያችን

More Stories
ከመማር ማስተማር ተግባር ባለፈ የአካባቢ ማህበረሰብ ተጠቃሚነት ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን የሚዛን ግብርና ቴክኒክ ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ አስታወቀ
የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ(ዶ/ር) መጭው ጊዜ ከተስፋ ብርሃን ወደሚጨበጥ ብርሃን የምንሸጋገርበት ብሩህ ዘመን መሆኑን ተናገሩ
በተቀሩት አጭር ቀናት ህብረተሠቡ የመራጭነት ካርዱን በመውሰድ የዜግነት ግዴታውን እንዲወጣ የጎፋ ዞን መሎ ኮዛ ወረዳና አካባቢው የፌደራልና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጥሪ አቀረቡ