ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአይኤምኤፍ ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጂኦርጂዬቫ ጋር ተወያዩ
ሀዋሳ፡ ጥር 20/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጣልያን-አፍሪካ ጉባኤ ጎን ከአይኤምኤፍ ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጂኦርጂዬቫ ጋር ውይይት አድርገዋል።
ምንጭ፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአይኤምኤፍ ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጂኦርጂዬቫ ጋር ተወያዩ
ሀዋሳ፡ ጥር 20/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጣልያን-አፍሪካ ጉባኤ ጎን ከአይኤምኤፍ ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጂኦርጂዬቫ ጋር ውይይት አድርገዋል።
ምንጭ፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት
More Stories
በዞኑ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የአርሶ አደሩ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ በግብርናው ዘርፍ ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በትኩረት እንደሚሰራ የጋሞ ዞን አሰተዳደር አሰታወቀ
በሀሳብ ልዕልና የሚያምን የፖለቲካ ሥነ-ምህዳርን በማስፋት ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በመመካከርና በመደጋገፍ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ
የኢፌዲሪ ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ከ82 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ መቆርቆር ቀበሌ ያስገነባው የንጹህ መጠ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ