ኦማር አርታ ከፊፋ ክፍያ ሊፈፀምለት ነው
ሀዋሳ: ሰኔ 07/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎችን ለመዳኘት ወደ አሜሪካ እንዳይገባ የተከለከለው ሶማሊያው ዳኛ ኦማር አርታ ከፊፋ ክፍያ ሊፈፀምለት እንደሆነ ተገልጿል።
የአፍሪካ የዓመቱ ምርጥ ዳኛ ኦማር አርታ በ23ኛው የዓለም ዋንጫ በሚኖረው ተሳትፎ ያገኝ የነበረው የገንዘብ እና የጥቅማጥቅም ክፍያዎች ከፊፋ እንደሚከፈለው ተዘግቧል።
የ34 ዓመቱ የእግርኳስ ዳኛ ኦማር አርታን በመጪው ነሃሴ ወር በፒኤስጂ እና በአስቶንቫላ መካከል የሚደረገውን የአውሮፓ ሱፐር ካፕ ፍፃሜ እንዲመራ መመረጡ ይታወቃል።
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ

More Stories
ሪያል ማድሪድ ያን ዲዮማንዴን በታሪካዊ የዝውውር ክፍያ አስፈረመ
ብሩኖ ጊማሬስ የሕክምና ምርመራውን በስኬት አጠናቀቀ
9 ክለቦች በአዲስ አሰልጣኞች ፍልሚያቸውን የሚጀምሩበት የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ