ኦማር አርታ ከፊፋ ክፍያ ሊፈፀምለት ነው
ሀዋሳ: ሰኔ 07/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎችን ለመዳኘት ወደ አሜሪካ እንዳይገባ የተከለከለው ሶማሊያው ዳኛ ኦማር አርታ ከፊፋ ክፍያ ሊፈፀምለት እንደሆነ ተገልጿል።
የአፍሪካ የዓመቱ ምርጥ ዳኛ ኦማር አርታ በ23ኛው የዓለም ዋንጫ በሚኖረው ተሳትፎ ያገኝ የነበረው የገንዘብ እና የጥቅማጥቅም ክፍያዎች ከፊፋ እንደሚከፈለው ተዘግቧል።
የ34 ዓመቱ የእግርኳስ ዳኛ ኦማር አርታን በመጪው ነሃሴ ወር በፒኤስጂ እና በአስቶንቫላ መካከል የሚደረገውን የአውሮፓ ሱፐር ካፕ ፍፃሜ እንዲመራ መመረጡ ይታወቃል።
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ

More Stories
ማንቸስተር ዩናይትድ ግብ ጠባቂ አስፈረመ
ማንቸስተር ዩናይትድ አንድሬ ሳንቶስን አስፈረመ
የ2018 የCBE የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እና የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ ውድድርን በማሸነፍ ሁለት ዋንጫ ላነሳው የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ክልሉ ያዘጋጀውን የዕውቅናና የሽልማት ፕሮግራም ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 06/2018 ከቀኑ 12፡00 ጀምሮ በሀዋሳ ሀይሌ ሪዞርት ይካሄዳል።