ማንቸስተር ዩናይትድ ግብ ጠባቂ አስፈረመ
ማንቸስተር ዩናይትድ ከሊድስ ዩናይትድ ጋር የተለያየውን ግብ ጠባቂ ካርል ዳርሎውን በነፃ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል።
ዌልሳዊው ግብ ጠባቂ ካርል ዳርሎው በዩናይትድ እስከ 2028 ድረስ የሚያቆየውን የሁለት ዓመት ኮንትራት ተፈራርሟል።
በዝውውር መስኮቱ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ላይ ማንቸስተር ዩናይትድ አንድሬ ሳንቶስን ከቼልሲ ያስፈረመ ሲሆን፤ ዩሪ ቴሊማንስንም ከአስቶንቪላ ለማስፈረም ከስምምነት ላይ መድረሱ ይታወቃል።
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ
ማንቸስተር ዩናይትድ ግብ ጠባቂ አስፈረመ

More Stories
ማንቸስተር ዩናይትድ አንድሬ ሳንቶስን አስፈረመ
የ2018 የCBE የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እና የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ ውድድርን በማሸነፍ ሁለት ዋንጫ ላነሳው የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ክልሉ ያዘጋጀውን የዕውቅናና የሽልማት ፕሮግራም ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 06/2018 ከቀኑ 12፡00 ጀምሮ በሀዋሳ ሀይሌ ሪዞርት ይካሄዳል።
አሌሃንድሮ ጋርናቾ ከቼልሲ ጋር ያለው የወደፊት ዕጣ ፈንታ በአጣብቂኝ ውስጥ