የሀዋሳ ከተማ ምርጫ ክልል የድምፅ መስጫ ቁሳቁስ በማሰራጨት ላይ ይገኛል
የድምፅ መስጫ ቁሳቁሶች ወደ ምርጫ ጣቢያዎች የማድረስ ስራ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የገለጹት የሀዋሳ ከተማ የምርጫ ክልል ኃላፊ ወ/ሪት ከፊቱ ስዩም፤ በከተማዉ 308 የድምፅ መስጫ ጣቢያዎች ያሉ ሲሆን እስከአሁን በ259 ምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ መስጫ ቁሳቁስ መስራጨቱን አስታዉቀዋል።
ለቀሪ 49 የምርጫ ጣቢያዎች በነገዉ እለት እንደሚሰራጭም ተናግረዋል።
ኃላፊዋ አክለዉም፤ በስርጭት ወቅት ችግሮች እንዳይገጥሙ ከፖሊስ አካላት ጋር የቅንጅት ስራ መስራቱንም ገልጸዋል።
ዘጋቢ፡ ባየሽ ጉልላት

More Stories
ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የእርስ በርስ ግንኙነትና አንድነትን የሚያጠናክር ተግባር መሆኑ ተገለጸ
በክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠል አለባቸዉ – ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ
የሕዝባችንን የልማት ጥያቄዎች ደረጃ በደረጃ የመመለስና ሜጋ ፕሮጀክቶችን በፍጥነት የማጠናቀቅ ቁርጠኝነታችንን አጠናክረን እንቀጥላለን-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)