1ሺ 447ኛው የኢድ አል አደሃ [አረፋ] በዓል በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርአት በወልቂጤ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው።

1ሺ 447ኛው የኢድ አል አደሃ [አረፋ] በዓል በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርአት በወልቂጤ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው።

ሀዋሳ: ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) 1ሺህ 447ኛው የኢድ አል አደሃ [አረፋ] በዓል በወልቂጤ ከተማ ከማለዳው ጀምሮ ህዝበ ሙስሊሙ በተገኘበት በሶላትና በስግደት በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።

ዘጋቢ: ፍስሃ ክፍሌ – ከወልቂጤ ጣቢያችን