1ሺ 447ኛው የኢድ አል አደሃ [አረፋ] በዓል በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርአት በወልቂጤ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው።
ሀዋሳ: ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) 1ሺህ 447ኛው የኢድ አል አደሃ [አረፋ] በዓል በወልቂጤ ከተማ ከማለዳው ጀምሮ ህዝበ ሙስሊሙ በተገኘበት በሶላትና በስግደት በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
ዘጋቢ: ፍስሃ ክፍሌ – ከወልቂጤ ጣቢያችን

More Stories
ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የእርስ በርስ ግንኙነትና አንድነትን የሚያጠናክር ተግባር መሆኑ ተገለጸ
በክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠል አለባቸዉ – ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ
የሕዝባችንን የልማት ጥያቄዎች ደረጃ በደረጃ የመመለስና ሜጋ ፕሮጀክቶችን በፍጥነት የማጠናቀቅ ቁርጠኝነታችንን አጠናክረን እንቀጥላለን-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)