1ሺ 447ኛው የኢድ አል አደሃ [አረፋ] በዓል በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርአት በወልቂጤ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው።
ሀዋሳ: ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) 1ሺህ 447ኛው የኢድ አል አደሃ [አረፋ] በዓል በወልቂጤ ከተማ ከማለዳው ጀምሮ ህዝበ ሙስሊሙ በተገኘበት በሶላትና በስግደት በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
ዘጋቢ: ፍስሃ ክፍሌ – ከወልቂጤ ጣቢያችን

More Stories
ህዝበ ሙስሊሙ የአረፋን በአል ሲያከብር አቅመ ደካሞችና ለተለያዩ ችግር የተጋለጡ ወገኖችን በማገዝ መሆን እንዳለበት በጉራጌ ዞን የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ሙራድ ከድር አሳሰቡ
አረፋ የእዝነትና የመታዘዝ በዓል በመሆኑ ህዝበ ሙስሊሙ የመተባበርና የመከባበር ዕሴቱን ሊያጠናክር እንደሚገባ ተገለጸ
የአረፋ በዓል ባህላዊ ስርዓትና አከበበር በስልጤ