ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በኮንታ ዞን የብልጽግና ፓርቲ የይምረጡኝ ቅስቀሳ እና ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በኮንታ ዞን የብልጽግና ፓርቲ የይምረጡኝ ቅስቀሳ እና ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው


‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እና የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት የብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ በኮንታ ዞን አመያ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።

‎በድጋፍ ሰልፉ ከዞኑ የተለያዩ ወረዳዎች የተውጣጡ በርካታ ቁጥር ያላቸው የብልጽግና ፓርቲ አባላት፤ ደጋፊዎች እና የተለያዩ ማህበራዊ መሠረቶች እየተሳተፉ ይገኛል።

ዘጋቢ፡ ደረጀ ተፈራ – ከዋካ ጣቢያችን