በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞን ምዕራብ አዘርነት በርበሬ ወረዳ የተለያዩ ፕሮጀክቶች የምረቃ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞን
ምዕራብ አዘርነት በርበሬ ወረዳ የተለያዩ ፕሮጀክቶች የምረቃ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው


በምረቃ ፕሮግራሙ የክልሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን  ሱሩርን ጨምሮ ሌሎች የክልል እና የዞን ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።

ዘጋቢ: መልካሙ ታፈሰ – ከሆሳዕና ጣቢያችን