ኖቲንግሃም ፎረስት አንጅ ፖስቴኮግሉን አሰናበተ
የእንግሊዙ ክለብ ኖቲንግሃም ፎረስት ዋና አሰልጣኙን አንጅ ፖስቴኮግሉን ከሀላፊነታቸው አሰናብቷቸዋል።
ክለቡ አውስትራሊያዊውን አሰልጣኝ ከሀላፊነታቸው ያሰናበተው ደካማ ውጤት ማስመዝገባቸውን ተከትሎ መሆኑ ተገልጿል።
አንጅ ፖስቴኮግሉ ኑኖ ስፕሪቶ ሳንቶን ተከትለው ኖቲንግሃም ፎረስትን መምራት ቢችሉም አንድም ጨዋታ አላሸነፉም።
አሰልጣኝ አንጄ ፖስቴኮግሉ በዚህ ዓመት በፕሪሚየር ሊጉ ከኑኖ ስፕሪቶ ሳንቶ እና ግራሃም ፖተር በመቀጠል 3ኛ ተሰናባች አሰልጣኝ ሆነዋል።
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሰ

More Stories
ማንቸስተር ሲቲ ማርክ ጉሂን ለማስፈረም ተስማማ
የወጣቶችን አካላዊና አዕምሮዊ ጤና ለመጠበቅ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ማስፋፋት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ
ጋብርኤል ማርቲኔሊ በ5 ተከታታይ የሻምፒዮንስ ሊግ ጨዋታዎች ጎል ያስቆጠረ የመጀመሪያው የአርሰናል ተጫዋች ሆነ