ሊድያ ታፈሰ የካፍ የዳኞች ኮሚቴ አባል ሆና ተመረጠች
ሀዋሳ፡ ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) የቀድሞ ዓለም አቀፍ ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ የካፍ የዳኞች ኮሚቴ አባል ሆና ተመርጣለች።
የብሔራዊ ዳኞች ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ በመሆን እያገለገለች የምትገኘው ሊዲያ ታፈሰ ካፍ በአዲስ መልክ ባዋቀረውና 12 አባላት ባሉት ኮሚቴ አባል ሆና መመረጧን ከኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የተገኘው መረጃ ያስረዳል።
ሊዲያ ታፈሰ የዳኞች ኢንስትራክተር መሆኗ ይታወቃል።
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ
More Stories
ሞሮኮ ፈረንሳይን በማሸነፍ ለመጀመሪያ ጊዜ ለዓለም ዋንጫ ፍፃሜ አለፈች
ማንቸስተር ዩናይትድ የካስሜሮን ውል ለማራዘም ማጤን ጀመረ
ሞሮኮ ወደ ፍፃሜ ለማለፍ ዛሬ ምሽት ከፈረንሳይ ጋር ትጫወታለች