በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የመደመር ትዉልድ መጽሐፍ ሽያጭ የጥያ ዓለም አቀፍ መከነ ቅርስ ማልማትና ማስፋፊያ ፕሮጀክት የመሰረት ድንጋይ የማኖር ስነ-ስርዓት እየተካሄደ ነዉ
ሀዋሳ፡ መስከረም 24/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የመደመር ትዉልድ መጽሐፍ ሽያጭ የጥያ ዓለም አቀፍ መከነ ቅርስ ማልማትና ማስፋፊያ ፕሮጀክት የመሰረት ድንጋይ የማኖር ስነ-ስርዓት ዓለም አቀፍ ቅርሱ በሚገኝበት ጥያ እየተካሄደ ነዉ።
በመርሃ ግብሩ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር እንዳሻዉ ጣሰዉ፣ የክልሉ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋጤ ሰርሞሎ፣ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ዲላሞ ኦቶሬ(ዶ/ር)፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ኤርሲኖ አቡሬ እንዲሁም ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡
ዘጋቢ፡ ድልነሳው ታደሰ

More Stories
የሴቶች ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ በስፖርትና ባህል ልማት ዘርፍ የሚገኘውን ተጠቃሚነት ለማሳደግ አበክሮ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ
ህግና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን ፍትህ ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት ሥራ አፈፃፀም አደመጠ
ከተማዋን ለነዋሪዎች ምቹ ለማድረግ እንደሚሠራ የዲላ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ