የሴቶች የ3 ሺ ሜትር መሰናክል ፍፃሜ በዛሬዉ ዕለት ይካሄዳል
በቶኪዮ እየተካሄደ በሚገኝው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሴቶች የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ፍፃሜ በዛሬዉ ዕለት ይካሄዳል፡፡
ከቀኑ 9 ሰዓት ከ55 ደቂቃ ላይ በሚካሄደዉ የሩጫ ዉድድር ኢትዮጵያ በሁለት አትሌቶች ትወከላለች፡፡
ማጣሪያዉን በጥሩ ዉጤት ማለፍ የቻሉት አትሌት ሲምቦ ዓለማየሁ እና ሎሚ ሙለታ ኢትዮጵያን በመወከል የሚወዳደሩ አትሌቶች ናቸዉ፡፡
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ
More Stories
ሪያል ማድሪድ እና ቶትንሃም ተጋጣሚዎቻቸውን ሲያሸንፉ ዩቬንቱስ እና ዶርትሙንድ አቻ ተለያይተዋል
አትሌት ፍሬወይኒ ሃይሉ በሜዳልያ ሰንጠረዥ ውስጥ መግባት አልቻለችም
የሴቶች 1500 ሜትር የፍፃሜ ውድድር ከሰዓታት በኋላ ይካሄዳል