የሴቶች የ3 ሺ ሜትር መሰናክል ፍፃሜ በዛሬዉ ዕለት ይካሄዳል
በቶኪዮ እየተካሄደ በሚገኝው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሴቶች የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ፍፃሜ በዛሬዉ ዕለት ይካሄዳል፡፡
ከቀኑ 9 ሰዓት ከ55 ደቂቃ ላይ በሚካሄደዉ የሩጫ ዉድድር ኢትዮጵያ በሁለት አትሌቶች ትወከላለች፡፡
ማጣሪያዉን በጥሩ ዉጤት ማለፍ የቻሉት አትሌት ሲምቦ ዓለማየሁ እና ሎሚ ሙለታ ኢትዮጵያን በመወከል የሚወዳደሩ አትሌቶች ናቸዉ፡፡
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ
More Stories
የባርሴሎና ቀዳሚ ተመራጭ
ጤናማ እና አምራች ዜጋን ለመፍጠር በጤና ስፖርት ቡድኖች የሚሳተፍ ማህበረሰብ መገንባት ወሳኝ መሆኑን የጎፋ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ገለጸ
ማንቸስተር ሲቲ የፊል ፎደን ውል ለማራዘም ስራ መጀመሩ ተገለፀ