የሴቶች የ3 ሺ ሜትር መሰናክል ፍፃሜ በዛሬዉ ዕለት ይካሄዳል
በቶኪዮ እየተካሄደ በሚገኝው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሴቶች የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ፍፃሜ በዛሬዉ ዕለት ይካሄዳል፡፡
ከቀኑ 9 ሰዓት ከ55 ደቂቃ ላይ በሚካሄደዉ የሩጫ ዉድድር ኢትዮጵያ በሁለት አትሌቶች ትወከላለች፡፡
ማጣሪያዉን በጥሩ ዉጤት ማለፍ የቻሉት አትሌት ሲምቦ ዓለማየሁ እና ሎሚ ሙለታ ኢትዮጵያን በመወከል የሚወዳደሩ አትሌቶች ናቸዉ፡፡
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ
More Stories
የአንደኛ ደረጃ አትሌትክስ አሰልጣኞች ተመረቁ
ማንቸስተር ሲቲ ኤሊዮት አንደርሰንን የክለቡ ክብረ ወሰን በሆነ ዋጋ ለማስፈረም ተስማማ
ሶስቱ ብቸኛ ተጫዋቾችና አሰልጣኞች