የሴቶች የ3 ሺ ሜትር መሰናክል ፍፃሜ በዛሬዉ ዕለት ይካሄዳል
በቶኪዮ እየተካሄደ በሚገኝው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሴቶች የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ፍፃሜ በዛሬዉ ዕለት ይካሄዳል፡፡
ከቀኑ 9 ሰዓት ከ55 ደቂቃ ላይ በሚካሄደዉ የሩጫ ዉድድር ኢትዮጵያ በሁለት አትሌቶች ትወከላለች፡፡
ማጣሪያዉን በጥሩ ዉጤት ማለፍ የቻሉት አትሌት ሲምቦ ዓለማየሁ እና ሎሚ ሙለታ ኢትዮጵያን በመወከል የሚወዳደሩ አትሌቶች ናቸዉ፡፡
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ
More Stories
የአርሰናል የኋላ ደጀን ቤን ዋይት የውድድር ዓመቱ በጉዳት ተጠናቀቀ
ሰርጂዮ ራሞስ ሲቪያን ለመግዛት ከስምምነት ደረሰ
ዣቪ አሎንሶ ለቼልሲው የአሰልጣኝነት ቦታ ዋነኛው እጩ ሆኖ ብቅ ብሏል