በ2025ቱ የቶኪዮ ዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች 1500 ሜትር ከኢትዮጵያ ብቸኛ ተወካይ የሆነችው አትሌት ፍሬወይኒ ወደ ፍፃሜው ማለፍ ችላለች።
በመጀመሪያው ምድብ ሆና የግማሽ ፍፃሜ ውድድሯን ያከናወነችው አትሌቷ ምንም እንኳን በውድድሩ መኃል ተደናቅፋ ወድቃ የነበረ ቢሆንም ከወደቀችበት ተነስታ በመሮጥ ውድድሯን በሶስተኝነት አጠናቃ ወደ ፍፃሜው መሻገሯን አረጋግጣለች።
የ1500 ሜትር ሴቶች ፍፃሜ ውድድር የፊታችን ማክሰኞ ከቀኑ 10 ሰዓት ከ05 ደቂቃ ላይ የሚካሄድ ይሆናል።
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ
More Stories
ተጠባቂው የማንቹሪያን ደርቢ አመሻሽ 12 ሰዓት ከ30 ደቂቃ ላይ ይካሄዳል
የ10 ሺህ ሜትር ወንዶች የፍፃሜ ውድድር ከደቂቃዎች በኋላ ይካሄዳል
ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ለአሸናፊነት የሚጠበቁበት የሴቶች 10 ሺህ ሜትር የፍፃሜ ውድድር ዛሬ ይካሄዳል