የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የጸጥታው ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በተገኙበት እየተካሔደ ነው
ሀዋሳ፡ ነሐሴ 13/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የጸጥታው ምክር ቤት 2ኛ ዓመት 3ኛ ዙር መደበኛ ጉባኤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በአርባ ምንጭ እየተካሔደ ነው።
ጉባኤው የ2017 በጀት ዓመት በክልሉ የጸጥታ ክንውን አፈጻጸም እና ቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ እየመከረ ነው።
ዘጋቢ፡ ወ/ገብርኤል ላቀው – ከአርባ ምንጭ ጣቢያችን
More Stories
የዲላ ከተማ አስተዳደር የ2017 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በአንድ ጀምበር ቤቶች ግንባታ መርሐ ግብር በጎላ ቀበሌ በይፋ ተጀመረ
የአቅም ደካማ ወገኖችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለመቅረፍ በጎ ተግባራትን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ
በገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም አፈፃፀም ዙሪያ በሆሳዕና ከተማ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው