የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የጸጥታው ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በተገኙበት እየተካሔደ ነው
ሀዋሳ፡ ነሐሴ 13/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የጸጥታው ምክር ቤት 2ኛ ዓመት 3ኛ ዙር መደበኛ ጉባኤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በአርባ ምንጭ እየተካሔደ ነው።
ጉባኤው የ2017 በጀት ዓመት በክልሉ የጸጥታ ክንውን አፈጻጸም እና ቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ እየመከረ ነው።
ዘጋቢ፡ ወ/ገብርኤል ላቀው – ከአርባ ምንጭ ጣቢያችን

More Stories
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርናና ገጠር ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሀላባ ቁሊቶ ከተማ የግብርና ስራዎችን ተመለከተ
የጂንካ ዩኒቨርሲቲ ለአካባቢው ማህበረሰብ ለውጥ የሚበጅ፤ ዘመኑን በሚዋጅ የቴክኖሎጂ እውቀት የበለጸጉ ዜጎች የሚፈልቁበት ተቋም ለማድረግ እየተሰራ እንደሚገኝ የኢፌዲሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ
የሴቶችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ለውጥ የሚገድቡ እንቅፋቶችን በትብብር መፍታት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ዘቢባ መሀመድናስር ገለጹ