የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የጸጥታው ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በተገኙበት እየተካሔደ ነው
ሀዋሳ፡ ነሐሴ 13/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የጸጥታው ምክር ቤት 2ኛ ዓመት 3ኛ ዙር መደበኛ ጉባኤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በአርባ ምንጭ እየተካሔደ ነው።
ጉባኤው የ2017 በጀት ዓመት በክልሉ የጸጥታ ክንውን አፈጻጸም እና ቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ እየመከረ ነው።
ዘጋቢ፡ ወ/ገብርኤል ላቀው – ከአርባ ምንጭ ጣቢያችን

More Stories
የእናቶችንና ጨቅላ ህፃናትን ሞት ለመቀነስ በሚደረጉ ጥረቶች ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርእሰ መስተዳደር (ዶ/ር ) እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ምርቃትና የመሰረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ-ስረዓት እየተካሄደ ይገኛል
በጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ የምግብ ዋስትና ፕሮጀክት እየተስተዋለ ያለውን ድህነት እና የስራ አጥነት ችግር ለመቅረፍ ያበረከተው አስተዋጽኦ የላቀ መሆኑ ተገለጸ