የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የጸጥታው ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በተገኙበት እየተካሔደ ነው
ሀዋሳ፡ ነሐሴ 13/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የጸጥታው ምክር ቤት 2ኛ ዓመት 3ኛ ዙር መደበኛ ጉባኤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በተገኙበት በአርባ ምንጭ እየተካሔደ ነው።
ጉባኤው የ2017 በጀት ዓመት በክልሉ የጸጥታ ክንውን አፈጻጸም እና ቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ እየመከረ ነው።
ዘጋቢ፡ ወ/ገብርኤል ላቀው – ከአርባ ምንጭ ጣቢያችን

More Stories
የአከባቢን እና የሀገርን ሰላም ለማረጋገጥ የሚቻለው ህብረተሰቡን የሰላም ባለቤት ማድረግ ሲቻል መሆኑ ተገለጸ
ምክር ቤቱ በጋሞ ዞን ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የ3 ሚላዮን ብር ድጋፍ አደረገ
የንጹህ መጠጥ ውሃ ችግር ለመቅረፍ የሚያስችሉ ፕሮጀክቶች በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኙ የበና ጸማይ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ