የሀድያ የልማት እድገት፣ አንድነትና የመተባበር መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፣ ነሐሴ 10/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት የሀድያ የልማት እድገት፣አንድነትና የመተባበር መድረክ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀድያ ዞን በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል::
በመድረኩ የፌደራል፣ የክልል፣ የዞንና የከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የብሄሩ ተወላጆችና ባለሀብቶች፣ የሀይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎችና የህብረተሰብ ተወካዮች ተሳታፊ ናቸው።
ዘጋቢ፡ በየነ ሰላሙ- ከሆሳዕና ጣቢያችን

More Stories
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርናና ገጠር ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሀላባ ቁሊቶ ከተማ የግብርና ስራዎችን ተመለከተ
የጂንካ ዩኒቨርሲቲ ለአካባቢው ማህበረሰብ ለውጥ የሚበጅ፤ ዘመኑን በሚዋጅ የቴክኖሎጂ እውቀት የበለጸጉ ዜጎች የሚፈልቁበት ተቋም ለማድረግ እየተሰራ እንደሚገኝ የኢፌዲሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ
የሴቶችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ለውጥ የሚገድቡ እንቅፋቶችን በትብብር መፍታት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ዘቢባ መሀመድናስር ገለጹ