የሀድያ የልማት እድገት፣ አንድነትና የመተባበር መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፣ ነሐሴ 10/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት የሀድያ የልማት እድገት፣አንድነትና የመተባበር መድረክ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀድያ ዞን በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል::
በመድረኩ የፌደራል፣ የክልል፣ የዞንና የከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የብሄሩ ተወላጆችና ባለሀብቶች፣ የሀይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎችና የህብረተሰብ ተወካዮች ተሳታፊ ናቸው።
ዘጋቢ፡ በየነ ሰላሙ- ከሆሳዕና ጣቢያችን

More Stories
በ6 ወራት ውስጥ ሊመዘበር የነበረ ከ156 ሚሊየን 560ሺህ ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለጸ
የጉራጌ ክትፎ ባህልና እውቀትን በዩኒስኮ የሰው ልጆች ወካይ የማይዳሰስ ቅርስነት ለማስመዝገብ እየተሰራ እንደሚገኝ የኢፌዲሪ ቅርስ ባለስልጣን ገለፀ
በክልሉ ያሉ ብሔረሰቦችን ባህል ወደፊት በማውጣት የአካባቢውን ሰላምና ልማት ለማስቀጠል በትኩረት መስራት እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳደር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ተናገሩ