የሀድያ የልማት እድገት፣ አንድነትና የመተባበር መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፣ ነሐሴ 10/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት የሀድያ የልማት እድገት፣አንድነትና የመተባበር መድረክ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀድያ ዞን በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል::
በመድረኩ የፌደራል፣ የክልል፣ የዞንና የከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የብሄሩ ተወላጆችና ባለሀብቶች፣ የሀይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎችና የህብረተሰብ ተወካዮች ተሳታፊ ናቸው።
ዘጋቢ፡ በየነ ሰላሙ- ከሆሳዕና ጣቢያችን

More Stories
የእናቶችንና ጨቅላ ህፃናትን ሞት ለመቀነስ በሚደረጉ ጥረቶች ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርእሰ መስተዳደር (ዶ/ር ) እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ምርቃትና የመሰረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ-ስረዓት እየተካሄደ ይገኛል
በጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ የምግብ ዋስትና ፕሮጀክት እየተስተዋለ ያለውን ድህነት እና የስራ አጥነት ችግር ለመቅረፍ ያበረከተው አስተዋጽኦ የላቀ መሆኑ ተገለጸ