የሀድያ የልማት እድገት፣ አንድነትና የመተባበር መድረክ  በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው

የሀድያ የልማት እድገት፣ አንድነትና የመተባበር መድረክ  በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው

ሀዋሳ፣ ነሐሴ 10/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት የሀድያ የልማት እድገት፣አንድነትና የመተባበር መድረክ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀድያ ዞን በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል::

በመድረኩ የፌደራል፣ የክልል፣ የዞንና የከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የብሄሩ ተወላጆችና ባለሀብቶች፣ የሀይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎችና የህብረተሰብ ተወካዮች ተሳታፊ ናቸው።

ዘጋቢ፡  በየነ ሰላሙ- ከሆሳዕና  ጣቢያችን