የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ አቅጣጫ አስቀምጧል
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመስተዳድር ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል፡፡
በዚህም መሠረት፦
1ኛ.የ2018 በጀት አመት የዝግጅት ምዕራፍ ሥራዎች ዙሪያ ተወያይቶ አቅጣጫ አስቀምጧል።
2ኛ. በ90 ቀናት ዕቅድ ውስጥ የተካተቱ የካፒታል ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ ውስጥ ተጠናቀው ለአገልግሎት ክፍት እንዲሆኑ አቅጣጫ አስቀምጧል።
3ኛ. የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራዎች ዙሪያም ምክር ቤቱ የተወያየ ሲሆን ለተግባሩ ውጤታማነት ሁሉም የበኩሉን ኃላፊነት እንዲወጣ አቅጣጫ ተቀምጧል።

More Stories
በከተማው በተያዘው በጀት ዓመት በ5 ወራት ውስጥ 1 ቢሊየን 5 ሚሊዮን ብር ገቢ መሰብሰብ መቻሉን የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች መምሪያ አስታወቀ
የሰራተኞች የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበር ብዙዎችን የቤት ባለቤት ማድረጉ ተገለጸ
በሁሉም ዘርፎች እንደሀገር አመርቂ ውጤቶች እየተዘመገቡ ነው – የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች