የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ አቅጣጫ አስቀምጧል
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመስተዳድር ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል፡፡
በዚህም መሠረት፦
1ኛ.የ2018 በጀት አመት የዝግጅት ምዕራፍ ሥራዎች ዙሪያ ተወያይቶ አቅጣጫ አስቀምጧል።
2ኛ. በ90 ቀናት ዕቅድ ውስጥ የተካተቱ የካፒታል ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ ውስጥ ተጠናቀው ለአገልግሎት ክፍት እንዲሆኑ አቅጣጫ አስቀምጧል።
3ኛ. የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራዎች ዙሪያም ምክር ቤቱ የተወያየ ሲሆን ለተግባሩ ውጤታማነት ሁሉም የበኩሉን ኃላፊነት እንዲወጣ አቅጣጫ ተቀምጧል።

More Stories
የእናቶችንና ጨቅላ ህፃናትን ሞት ለመቀነስ በሚደረጉ ጥረቶች ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርእሰ መስተዳደር (ዶ/ር ) እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ምርቃትና የመሰረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ-ስረዓት እየተካሄደ ይገኛል
በጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ የምግብ ዋስትና ፕሮጀክት እየተስተዋለ ያለውን ድህነት እና የስራ አጥነት ችግር ለመቅረፍ ያበረከተው አስተዋጽኦ የላቀ መሆኑ ተገለጸ