መነሻውን ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ያደረገው 5ኛው ዙር የኬሮድ የ15 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ እየተካሄደ ነው
ሩጫው በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት ረዳት ኮሚሽነር አትሌት ስለሺ ስህን እና ኮማንደር አትሌት ሰለሞን ባረጋ አማካይነት ነው በይፋ የተጀመረው።
በማስጀመሪያ መርሃ-ግብሩ ላይ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማን ጨምሮ ሌሎች ከፌደራል፣ ከክልል፣ ከዞን፣ ከወረዳና ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ የስራ ኃላፊዎችና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ተከናውኗል።
ዘጋቢ፡ ዳዊት ዳበራ – ከወልቂጤ ጣቢያችን
More Stories
ሀገር አቀፍ የክለቦች ሻምፒዮና ውድድር ያለምንም ችግር እንዲካሄድ በቂ ዝግጅት መደረጉን የኣሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም አታ ገለፁ
ዳራማሎ ደንዳሾ ስፖርት ክለብ ባስኬት ቡናን በማሸነፍ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የዋንጫ አሸናፊ ሆነ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ለፍፃሜ ያለፉ ክለቦች ተለይተው ታውቀዋል