በስልጤ ዞን በምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ድጋፍ የተሰሩ የተለያዩ የግብርና የልማት ስራዎች የምረቃ እና የጉብኝት መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው
በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን በክልሉ በስርአተ ምግብ ማጠናከሪያ ፕሮግራም የተሰሩ የልማት ስራዎች በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማእረግ የግብርናና ገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የግብርና ቢሮ ሀላፊ በአቶ ኡስማን ሱሩር የተመራ የክልልና የፌደራል አመራሮች እየጎበኙ ነው።
በፕሮግራሙ እየተከናወኑ የሚገኙ ፕሮጀክቶች የህብረተሰቡን የኑሮ ዘይቤ የሚቀይሩና ምርትና ምርታማነትን የሚያሻሽሉ መሆናቸው ተጸቁሟል፡፡
በፕሮግራሙ የተሰራው የምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ የአይሰኮ የመጀመሪያ ጀረጃ ሁለገብ የሰብል ገበያ ማእከል እና የሌራ ህብረት ስራ ማህበር ህንጻ የክልሉ ግብርና ቢሮ ሀላፊና የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ መርቀው ከፍተዋል።
ዘጋቢ፣ እጸገነት ፈለቀበስልጤ ዞን በምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ድጋፍ የተሰሩ የተለያዩ የግብርና የልማት ስራዎች የምረቃ እና የጉብኝት መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው
በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን በክልሉ በስርአተ ምግብ ማጠናከሪያ ፕሮግራም የተሰሩ የልማት ስራዎች በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማእረግ የግብርናና ገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የግብርና ቢሮ ሀላፊ በአቶ ኡስማን ሱሩር የተመራ የክልልና የፌደራል አመራሮች እየጎበኙ ነው።
በፕሮግራሙ እየተከናወኑ የሚገኙ ፕሮጀክቶች የህብረተሰቡን የኑሮ ዘይቤ የሚቀይሩና ምርትና ምርታማነትን የሚያሻሽሉ መሆናቸው ተጸቁሟል፡፡
በፕሮግራሙ የተሰራው የምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ የአይሰኮ የመጀመሪያ ጀረጃ ሁለገብ የሰብል ገበያ ማእከል እና የሌራ ህብረት ስራ ማህበር ህንጻ የክልሉ ግብርና ቢሮ ሀላፊና የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ መርቀው ከፍተዋል።
ዘጋቢ፣ እጸገነት ፈለቀ

More Stories
በ6 ወራት ውስጥ ሊመዘበር የነበረ ከ156 ሚሊየን 560ሺህ ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለጸ
የጉራጌ ክትፎ ባህልና እውቀትን በዩኒስኮ የሰው ልጆች ወካይ የማይዳሰስ ቅርስነት ለማስመዝገብ እየተሰራ እንደሚገኝ የኢፌዲሪ ቅርስ ባለስልጣን ገለፀ
በክልሉ ያሉ ብሔረሰቦችን ባህል ወደፊት በማውጣት የአካባቢውን ሰላምና ልማት ለማስቀጠል በትኩረት መስራት እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳደር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ተናገሩ