በስልጤ ዞን በምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ድጋፍ የተሰሩ የተለያዩ የግብርና የልማት ስራዎች የምረቃ እና የጉብኝት መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው
በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን በክልሉ በስርአተ ምግብ ማጠናከሪያ ፕሮግራም የተሰሩ የልማት ስራዎች በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማእረግ የግብርናና ገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የግብርና ቢሮ ሀላፊ በአቶ ኡስማን ሱሩር የተመራ የክልልና የፌደራል አመራሮች እየጎበኙ ነው።
በፕሮግራሙ እየተከናወኑ የሚገኙ ፕሮጀክቶች የህብረተሰቡን የኑሮ ዘይቤ የሚቀይሩና ምርትና ምርታማነትን የሚያሻሽሉ መሆናቸው ተጸቁሟል፡፡
በፕሮግራሙ የተሰራው የምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ የአይሰኮ የመጀመሪያ ጀረጃ ሁለገብ የሰብል ገበያ ማእከል እና የሌራ ህብረት ስራ ማህበር ህንጻ የክልሉ ግብርና ቢሮ ሀላፊና የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ መርቀው ከፍተዋል።
ዘጋቢ፣ እጸገነት ፈለቀበስልጤ ዞን በምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ድጋፍ የተሰሩ የተለያዩ የግብርና የልማት ስራዎች የምረቃ እና የጉብኝት መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው
በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን በክልሉ በስርአተ ምግብ ማጠናከሪያ ፕሮግራም የተሰሩ የልማት ስራዎች በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማእረግ የግብርናና ገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የግብርና ቢሮ ሀላፊ በአቶ ኡስማን ሱሩር የተመራ የክልልና የፌደራል አመራሮች እየጎበኙ ነው።
በፕሮግራሙ እየተከናወኑ የሚገኙ ፕሮጀክቶች የህብረተሰቡን የኑሮ ዘይቤ የሚቀይሩና ምርትና ምርታማነትን የሚያሻሽሉ መሆናቸው ተጸቁሟል፡፡
በፕሮግራሙ የተሰራው የምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ የአይሰኮ የመጀመሪያ ጀረጃ ሁለገብ የሰብል ገበያ ማእከል እና የሌራ ህብረት ስራ ማህበር ህንጻ የክልሉ ግብርና ቢሮ ሀላፊና የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ መርቀው ከፍተዋል።
ዘጋቢ፣ እጸገነት ፈለቀ

More Stories
በክልሉ የሚገኙ ነዋሪዎችን ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ሥራ በትኩረት እየተሠራ እንደሚገኝ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ገለጹ
የእናቶችንና ጨቅላ ህፃናትን ሞት ለመቀነስ በሚደረጉ ጥረቶች ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርእሰ መስተዳደር (ዶ/ር ) እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ምርቃትና የመሰረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ-ስረዓት እየተካሄደ ይገኛል