በስልጤ ዞን በምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ድጋፍ የተሰሩ የተለያዩ የግብርና የልማት ስራዎች የምረቃ እና የጉብኝት መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው
በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን በክልሉ በስርአተ ምግብ ማጠናከሪያ ፕሮግራም የተሰሩ የልማት ስራዎች በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማእረግ የግብርናና ገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የግብርና ቢሮ ሀላፊ በአቶ ኡስማን ሱሩር የተመራ የክልልና የፌደራል አመራሮች እየጎበኙ ነው።
በፕሮግራሙ እየተከናወኑ የሚገኙ ፕሮጀክቶች የህብረተሰቡን የኑሮ ዘይቤ የሚቀይሩና ምርትና ምርታማነትን የሚያሻሽሉ መሆናቸው ተጸቁሟል፡፡
በፕሮግራሙ የተሰራው የምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ የአይሰኮ የመጀመሪያ ጀረጃ ሁለገብ የሰብል ገበያ ማእከል እና የሌራ ህብረት ስራ ማህበር ህንጻ የክልሉ ግብርና ቢሮ ሀላፊና የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ መርቀው ከፍተዋል።
ዘጋቢ፣ እጸገነት ፈለቀበስልጤ ዞን በምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ድጋፍ የተሰሩ የተለያዩ የግብርና የልማት ስራዎች የምረቃ እና የጉብኝት መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው
በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን በክልሉ በስርአተ ምግብ ማጠናከሪያ ፕሮግራም የተሰሩ የልማት ስራዎች በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማእረግ የግብርናና ገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የግብርና ቢሮ ሀላፊ በአቶ ኡስማን ሱሩር የተመራ የክልልና የፌደራል አመራሮች እየጎበኙ ነው።
በፕሮግራሙ እየተከናወኑ የሚገኙ ፕሮጀክቶች የህብረተሰቡን የኑሮ ዘይቤ የሚቀይሩና ምርትና ምርታማነትን የሚያሻሽሉ መሆናቸው ተጸቁሟል፡፡
በፕሮግራሙ የተሰራው የምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ የአይሰኮ የመጀመሪያ ጀረጃ ሁለገብ የሰብል ገበያ ማእከል እና የሌራ ህብረት ስራ ማህበር ህንጻ የክልሉ ግብርና ቢሮ ሀላፊና የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ መርቀው ከፍተዋል።
ዘጋቢ፣ እጸገነት ፈለቀ

More Stories
አርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ሳውላ ካምፓስ ለ9ኛ ጊዜ በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን 121 ተማሪዎችን አስመረቀ
ዲግሪው “ወረቀት ብቻ ሳይሆን፣ የሀገር ተስፋና የትውልድ ኃላፊነት ነው” – አፈወርቅ ካሱ (ፕ/ር)
በክልሉ የተጀመሩ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የድጋፍና ክትትል ስራ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ገለጹ