የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የ10 ወራት አፈጻጸም እና የቀጣይ የክረምት ወራት ቅድመ ዝግጅት ግምገማ በሀላባ ቁሊቶ ከተማ እያካሄደ ይገኛል
በ2020 – 30 የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል በክልሉ እየተሰራ መሆኑን ምክትል ቢሮ ኃላፊና የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ጰጥሮስ በመክፈቻ ንግግራቸው ገልፀዋል፡፡
በ2016 በጀት ዓመት የተከሰተው የወባ ወረርሸኝ ከፍተኛ ጉዳት ሳያደርስ መከላከልና መቆጣጠር መቻሉንም ተናግረዋል፡፡
በቀጣይም ወባን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን የማፋሰስና የማዳፈን ሰራ ህዝብን ባሳተፈ መልኩ እንደሚሰራም ተጠቁሟል፡፡
ዘጋቢ፡ አበባ ሌንዲዶ

More Stories
በ6 ወራት ውስጥ ሊመዘበር የነበረ ከ156 ሚሊየን 560ሺህ ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለጸ
የጉራጌ ክትፎ ባህልና እውቀትን በዩኒስኮ የሰው ልጆች ወካይ የማይዳሰስ ቅርስነት ለማስመዝገብ እየተሰራ እንደሚገኝ የኢፌዲሪ ቅርስ ባለስልጣን ገለፀ
በክልሉ ያሉ ብሔረሰቦችን ባህል ወደፊት በማውጣት የአካባቢውን ሰላምና ልማት ለማስቀጠል በትኩረት መስራት እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳደር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ተናገሩ