የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የ10 ወራት አፈጻጸም እና የቀጣይ የክረምት ወራት ቅድመ ዝግጅት ግምገማ በሀላባ ቁሊቶ ከተማ እያካሄደ ይገኛል
በ2020 – 30 የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል በክልሉ እየተሰራ መሆኑን ምክትል ቢሮ ኃላፊና የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ጰጥሮስ በመክፈቻ ንግግራቸው ገልፀዋል፡፡
በ2016 በጀት ዓመት የተከሰተው የወባ ወረርሸኝ ከፍተኛ ጉዳት ሳያደርስ መከላከልና መቆጣጠር መቻሉንም ተናግረዋል፡፡
በቀጣይም ወባን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን የማፋሰስና የማዳፈን ሰራ ህዝብን ባሳተፈ መልኩ እንደሚሰራም ተጠቁሟል፡፡
ዘጋቢ፡ አበባ ሌንዲዶ

More Stories
የቅድመ በሽታ መከላከል ተግባራትን በአግባቡ በመፈፀም ጤናማ ትውልድ ለመፍጠር በሚደረጉ ጥረቶች ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
የሸዋል ዒድ (ቀሊ ፍቼ) ባህላዊ ስርዓት በስልጤ
ሁሉም ሰው ዴሞክራሲያዊ መብቱን ተጠቅሞ በቀጣይ የሚያስተዳድረውን መንግስት መምረጥ እንዲችል የምርጫ ካርድ በወቅቱ መያዝ እንደሚጠበቅበት ተገለጸ