የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የ10 ወራት አፈጻጸም እና የቀጣይ የክረምት ወራት ቅድመ ዝግጅት ግምገማ በሀላባ ቁሊቶ ከተማ እያካሄደ ይገኛል
በ2020 – 30 የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል በክልሉ እየተሰራ መሆኑን ምክትል ቢሮ ኃላፊና የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ጰጥሮስ በመክፈቻ ንግግራቸው ገልፀዋል፡፡
በ2016 በጀት ዓመት የተከሰተው የወባ ወረርሸኝ ከፍተኛ ጉዳት ሳያደርስ መከላከልና መቆጣጠር መቻሉንም ተናግረዋል፡፡
በቀጣይም ወባን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን የማፋሰስና የማዳፈን ሰራ ህዝብን ባሳተፈ መልኩ እንደሚሰራም ተጠቁሟል፡፡
ዘጋቢ፡ አበባ ሌንዲዶ

More Stories
ከመማር ማስተማር ተግባር ባለፈ የአካባቢ ማህበረሰብ ተጠቃሚነት ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን የሚዛን ግብርና ቴክኒክ ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ አስታወቀ
የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ(ዶ/ር) መጭው ጊዜ ከተስፋ ብርሃን ወደሚጨበጥ ብርሃን የምንሸጋገርበት ብሩህ ዘመን መሆኑን ተናገሩ
በተቀሩት አጭር ቀናት ህብረተሠቡ የመራጭነት ካርዱን በመውሰድ የዜግነት ግዴታውን እንዲወጣ የጎፋ ዞን መሎ ኮዛ ወረዳና አካባቢው የፌደራልና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጥሪ አቀረቡ