ታላቁ የህዳሴ ግድብ ዋንጫ ጎፋ ዞን ገባ
ሀዋሳ፡ ግንቦት 20/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) ታላቁ የህዳሴ ግድብ ዋንጫ ወደ ጎፋ ዞን ስገባ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና የአከባቢው ነዋሪዎች አቀባበል አድርገዋል።
ዋንጫው በጋሞ ዞን የነበረውን የቆይታ ጊዜው አጠናቆ ወደ ጎፋ ዞን በክልልና በጋሞ ዞን ከፍተኛ የመንግስት ስራ ኃላፊዎች አሸኛኘት ተደርጎለታል ።
ወደ ጎፋ ዞን ሲገባ የዞን ፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና የአከባቢው ነዋሪዎች ማዜ ወንዝ ጀምሮ አቀባበል እየተደረገ ይገኛል።
ዘጋቢ፡ አይናለም ሰለሞን – ከሳውላ ጣቢያችን

More Stories
የተገኘው አንፃራዊ ሰላም የእርስ በርስ ግንኙነቶችን ከማጠናከር ባለፈ ለረጅም አመታት በፀጥታ ችግር ያለማውን የማዕድን ሀብት በመጠቀም የአካባቢውን ኢኮኖሚ ለማነቃቃት ትልቅ ፋይዳ እንዳለው በማጂ ወረዳ የሚገኙ የሀገር ሽማግሌዎች ተናገሩ
በአካል ጉዳተኝነት ተስፋ ባለመቁረጥ የተገኘ ስኬት
ከ98 ሚሊዮን ብር በላይ የውስጥ ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ