ታላቁ የህዳሴ ግድብ ዋንጫ ጎፋ ዞን ገባ
ሀዋሳ፡ ግንቦት 20/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) ታላቁ የህዳሴ ግድብ ዋንጫ ወደ ጎፋ ዞን ስገባ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና የአከባቢው ነዋሪዎች አቀባበል አድርገዋል።
ዋንጫው በጋሞ ዞን የነበረውን የቆይታ ጊዜው አጠናቆ ወደ ጎፋ ዞን በክልልና በጋሞ ዞን ከፍተኛ የመንግስት ስራ ኃላፊዎች አሸኛኘት ተደርጎለታል ።
ወደ ጎፋ ዞን ሲገባ የዞን ፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና የአከባቢው ነዋሪዎች ማዜ ወንዝ ጀምሮ አቀባበል እየተደረገ ይገኛል።
ዘጋቢ፡ አይናለም ሰለሞን – ከሳውላ ጣቢያችን

More Stories
በከተማው በተያዘው በጀት ዓመት በ5 ወራት ውስጥ 1 ቢሊየን 5 ሚሊዮን ብር ገቢ መሰብሰብ መቻሉን የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች መምሪያ አስታወቀ
የሰራተኞች የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበር ብዙዎችን የቤት ባለቤት ማድረጉ ተገለጸ
በሁሉም ዘርፎች እንደሀገር አመርቂ ውጤቶች እየተዘመገቡ ነው – የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች