ታላቁ የህዳሴ ግድብ ዋንጫ ጎፋ ዞን ገባ
ሀዋሳ፡ ግንቦት 20/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) ታላቁ የህዳሴ ግድብ ዋንጫ ወደ ጎፋ ዞን ስገባ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና የአከባቢው ነዋሪዎች አቀባበል አድርገዋል።
ዋንጫው በጋሞ ዞን የነበረውን የቆይታ ጊዜው አጠናቆ ወደ ጎፋ ዞን በክልልና በጋሞ ዞን ከፍተኛ የመንግስት ስራ ኃላፊዎች አሸኛኘት ተደርጎለታል ።
ወደ ጎፋ ዞን ሲገባ የዞን ፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና የአከባቢው ነዋሪዎች ማዜ ወንዝ ጀምሮ አቀባበል እየተደረገ ይገኛል።
ዘጋቢ፡ አይናለም ሰለሞን – ከሳውላ ጣቢያችን
More Stories
የኢፌዲሪ ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ከ82 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ መቆርቆር ቀበሌ ያስገነባው የንጹህ መጠ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ
የኡዱሂያ የዕርድ ስርዓት….የአብሮነት ነፀብራቅ
በቅርቡ በሚሰጠው የ6ኛ እና የ8ኛ ክልላዊ ፈተና ላይ ከ53 ሺህ በላይ ተማሪዎች ለፈተና እንደሚቀርቡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሀዲያ ዞን ትምህርት መመሪያ አስታወቀ