ታላቁ የህዳሴ ግድብ ዋንጫ ጎፋ ዞን ገባ
ሀዋሳ፡ ግንቦት 20/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) ታላቁ የህዳሴ ግድብ ዋንጫ ወደ ጎፋ ዞን ስገባ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና የአከባቢው ነዋሪዎች አቀባበል አድርገዋል።
ዋንጫው በጋሞ ዞን የነበረውን የቆይታ ጊዜው አጠናቆ ወደ ጎፋ ዞን በክልልና በጋሞ ዞን ከፍተኛ የመንግስት ስራ ኃላፊዎች አሸኛኘት ተደርጎለታል ።
ወደ ጎፋ ዞን ሲገባ የዞን ፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና የአከባቢው ነዋሪዎች ማዜ ወንዝ ጀምሮ አቀባበል እየተደረገ ይገኛል።
ዘጋቢ፡ አይናለም ሰለሞን – ከሳውላ ጣቢያችን

More Stories
በ6 ወራት ውስጥ ሊመዘበር የነበረ ከ156 ሚሊየን 560ሺህ ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለጸ
የጉራጌ ክትፎ ባህልና እውቀትን በዩኒስኮ የሰው ልጆች ወካይ የማይዳሰስ ቅርስነት ለማስመዝገብ እየተሰራ እንደሚገኝ የኢፌዲሪ ቅርስ ባለስልጣን ገለፀ
በክልሉ ያሉ ብሔረሰቦችን ባህል ወደፊት በማውጣት የአካባቢውን ሰላምና ልማት ለማስቀጠል በትኩረት መስራት እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳደር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ተናገሩ