ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የበልግ እርሻን ጨምሮ የተለያዩ መሠረተ ልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው
ሀዋሳ፡ ግንቦት 17/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጋሞ ዞን በደረማሎ ወረዳ የበልግ እርሻን ጨምሮ የተለያዩ መሠረተ ልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው።
ርዕሰ መስተዳድሩ በደረማሎ ወረዳ በዶምኤ ቀበሌ በኩታ ገጠም እርሻ እየለማ ያለውን የአርሶ አደሮችን ማሳ እየጎበኙ ሲሆን በወረዳው በመንግስትና በህብረተሰብ ተሳትፎ እየተገነባ የሚገኘውን የዋጫ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ዘጋቢ: በኃይሉ ሙሉጌታ – ከአርባምንጭ ጣቢያችን

 
                 
                                         
                                         
                                         
                                        
More Stories
የአፍላ ወጣቶችና ወጣቶችን የስነ ተዋልዶ ጤና ችግሮች ለመቅረፍ የተጀመሩ ጥረቶችን ለማጎልበት የጤና አደረጃጀቶችን ሚና ማሳደግ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ
ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመግባት ዕድል ያገኙ ተማሪዎች የበለጠ ውጤታማ ለመሆን ትምህርታቸው ላይ ብቻ ሊያተኩሩ እንደሚገባ መልዕክት ተላለፈ
የሀዲያ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለ2018 በጀት ዓመት ከ10 ቢልዮን ብር በላይ በጀት ለተለያዩ የልማት ስራዎች እንዲውል በተገቢው እንደሚሠራ ገለፀ