ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የበልግ እርሻን ጨምሮ የተለያዩ መሠረተ ልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው

ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የበልግ እርሻን ጨምሮ የተለያዩ መሠረተ ልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው

ሀዋሳ፡ ግንቦት 17/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጋሞ ዞን በደረማሎ ወረዳ የበልግ እርሻን ጨምሮ የተለያዩ መሠረተ ልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው።

ርዕሰ መስተዳድሩ በደረማሎ ወረዳ በዶምኤ ቀበሌ በኩታ ገጠም እርሻ እየለማ ያለውን የአርሶ አደሮችን ማሳ እየጎበኙ ሲሆን በወረዳው በመንግስትና በህብረተሰብ ተሳትፎ እየተገነባ የሚገኘውን የዋጫ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።

ዘጋቢ: በኃይሉ ሙሉጌታ – ከአርባምንጭ ጣቢያችን