ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የበልግ እርሻን ጨምሮ የተለያዩ መሠረተ ልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው
ሀዋሳ፡ ግንቦት 17/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጋሞ ዞን በደረማሎ ወረዳ የበልግ እርሻን ጨምሮ የተለያዩ መሠረተ ልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው።
ርዕሰ መስተዳድሩ በደረማሎ ወረዳ በዶምኤ ቀበሌ በኩታ ገጠም እርሻ እየለማ ያለውን የአርሶ አደሮችን ማሳ እየጎበኙ ሲሆን በወረዳው በመንግስትና በህብረተሰብ ተሳትፎ እየተገነባ የሚገኘውን የዋጫ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ዘጋቢ: በኃይሉ ሙሉጌታ – ከአርባምንጭ ጣቢያችን

More Stories
ዲግሪው “ወረቀት ብቻ ሳይሆን፣ የሀገር ተስፋና የትውልድ ኃላፊነት ነው” – አፈወርቅ ካሱ (ፕ/ር)
በክልሉ የተጀመሩ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የድጋፍና ክትትል ስራ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ገለጹ
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርናና ገጠር ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሀላባ ቁሊቶ ከተማ የግብርና ስራዎችን ተመለከተ