ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የበልግ እርሻን ጨምሮ የተለያዩ መሠረተ ልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው
ሀዋሳ፡ ግንቦት 17/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጋሞ ዞን በደረማሎ ወረዳ የበልግ እርሻን ጨምሮ የተለያዩ መሠረተ ልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው።
ርዕሰ መስተዳድሩ በደረማሎ ወረዳ በዶምኤ ቀበሌ በኩታ ገጠም እርሻ እየለማ ያለውን የአርሶ አደሮችን ማሳ እየጎበኙ ሲሆን በወረዳው በመንግስትና በህብረተሰብ ተሳትፎ እየተገነባ የሚገኘውን የዋጫ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ዘጋቢ: በኃይሉ ሙሉጌታ – ከአርባምንጭ ጣቢያችን

More Stories
በ6 ወራት ውስጥ ሊመዘበር የነበረ ከ156 ሚሊየን 560ሺህ ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለጸ
የጉራጌ ክትፎ ባህልና እውቀትን በዩኒስኮ የሰው ልጆች ወካይ የማይዳሰስ ቅርስነት ለማስመዝገብ እየተሰራ እንደሚገኝ የኢፌዲሪ ቅርስ ባለስልጣን ገለፀ
በክልሉ ያሉ ብሔረሰቦችን ባህል ወደፊት በማውጣት የአካባቢውን ሰላምና ልማት ለማስቀጠል በትኩረት መስራት እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳደር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ተናገሩ