ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመካከለኛው አዋሽ በ20 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ እየለማ የሚገኝ የጥጥ እርሻን ጎብኝተዋል።
አካባቢው በአንድ ወቅት በጎርፍ የመጥለቅለቅ አደጋ ተጋላጭ እንደነበርም በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አስታውቀዋል።
በአካባቢው ያለውን ፍራፍሬ የማብቀል ዐቅም ለመጠቀምም የተሻሻለ የመስኖ አሠራር በመተግበር ላይ ይገኛል ብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመካከለኛው አዋሽ በ20 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ እየለማ የሚገኝ የጥጥ እርሻን ጎብኝተዋል።
አካባቢው በአንድ ወቅት በጎርፍ የመጥለቅለቅ አደጋ ተጋላጭ እንደነበርም በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አስታውቀዋል።
በአካባቢው ያለውን ፍራፍሬ የማብቀል ዐቅም ለመጠቀምም የተሻሻለ የመስኖ አሠራር በመተግበር ላይ ይገኛል ብለዋል።
More Stories
በክልሉ ለተገኘው ሰላምና ልማት የታማኝ ግብር ከፋዮች ሚና የላቀ መሆኑን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለፁ
የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ የሱፐርቪዥን ልዑካን ቡድን በሀላባ ቁሊቶ የከተማ ልማት ስራዎችን ጎብኝቷል
በመላው ሀገሪቱ በቀጣይ ጊዜያት 50 ሞዴል ትምህርት ቤቶች ለመገንባት እየተሰራ ነው መሆኑን የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስትር ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ