ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመካከለኛው አዋሽ በ20 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ እየለማ የሚገኝ የጥጥ እርሻን ጎብኝተዋል።
አካባቢው በአንድ ወቅት በጎርፍ የመጥለቅለቅ አደጋ ተጋላጭ እንደነበርም በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አስታውቀዋል።
በአካባቢው ያለውን ፍራፍሬ የማብቀል ዐቅም ለመጠቀምም የተሻሻለ የመስኖ አሠራር በመተግበር ላይ ይገኛል ብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመካከለኛው አዋሽ በ20 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ እየለማ የሚገኝ የጥጥ እርሻን ጎብኝተዋል።
አካባቢው በአንድ ወቅት በጎርፍ የመጥለቅለቅ አደጋ ተጋላጭ እንደነበርም በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አስታውቀዋል።
በአካባቢው ያለውን ፍራፍሬ የማብቀል ዐቅም ለመጠቀምም የተሻሻለ የመስኖ አሠራር በመተግበር ላይ ይገኛል ብለዋል።
More Stories
የፀረ-ተህዋስያን መድኃኒቶች በጀርሞች መላመድን ለመከላከል በሚደረገው አገራዊ ጥረት ውስጥ የሚዲያ ባለሙያዎች ግንባር ቀደም ሚና ሊጫወቱ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ
መምህራን የሚገባቸውን ጥቅማ ጥቅምና መብት በማስጠበቅ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መምህራን ማህበር አስታወቀ
የልማትና መልካም አስተዳደር ተግባራትን ለማፋጠን ግብር ከፋዩ የሚጠበቅበትን ታክስ በወቅቱና በታማኝነት መክፈል እንዳለበት ተገለጸ