ሀድያ ሆሳዕና ድሬዳዋ ከተማን አሸነፈ
በኢትዮጵያ ፕሪሚዬርሊግ 7ኛ ሳምንት መርሐግብር ሀድያ ሆሳዕና ድሬዳዋ ከተማን 1ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
ሀድያ ሆሳዕና ባለሜዳውን በመርታት ወደ አሸናፊነት በተመለሰበት ጨዋታ ሰመረ ሐፍታይ በ48ኛው ደቂቃ የማሸነፊያውን ግብ ከመረብ አሳርፏል።
ውጤቱን ተከትሎ ከቤራዎቹ ነጥባቸውን 7 በማድረስ 15ኛ ደረጃን ይዟል።
በውድድር ዓመቱ ሁለተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ድሬዳዋ ከተማ በበኩሉ በ8 ነጥብ 8ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ

More Stories
አርሰናል የክርስቲያን ኮፋኔን የዝውውር ሁኔታ መከታተል ጀመረ
ፈረንሳይ ስፔንን በመብለጥ በወቅታዊ የሀገራት ደረጃ ቀዳሚ ሆነች
ስፖርት ህዝባዊ መሠራት እንዲኖረው ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ