ሀድያ ሆሳዕና ድሬዳዋ ከተማን አሸነፈ
በኢትዮጵያ ፕሪሚዬርሊግ 7ኛ ሳምንት መርሐግብር ሀድያ ሆሳዕና ድሬዳዋ ከተማን 1ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
ሀድያ ሆሳዕና ባለሜዳውን በመርታት ወደ አሸናፊነት በተመለሰበት ጨዋታ ሰመረ ሐፍታይ በ48ኛው ደቂቃ የማሸነፊያውን ግብ ከመረብ አሳርፏል።
ውጤቱን ተከትሎ ከቤራዎቹ ነጥባቸውን 7 በማድረስ 15ኛ ደረጃን ይዟል።
በውድድር ዓመቱ ሁለተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ድሬዳዋ ከተማ በበኩሉ በ8 ነጥብ 8ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ
More Stories
ሀገር አቀፍ የክለቦች ሻምፒዮና ውድድር ያለምንም ችግር እንዲካሄድ በቂ ዝግጅት መደረጉን የኣሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም አታ ገለፁ
ዳራማሎ ደንዳሾ ስፖርት ክለብ ባስኬት ቡናን በማሸነፍ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የዋንጫ አሸናፊ ሆነ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ለፍፃሜ ያለፉ ክለቦች ተለይተው ታውቀዋል