በየዓመቱ ጥቅምት 17 የሚያካሄደው የየም ብሄረሠብ ዓመታዊው የመድሃኒት ቅመማ እና ለቀማ “ሳም ኤታ” በዞኑ ፎፋ ወረዳ ቦር ተራራ ላይ እየተካሄደ ይገኛል
በዚህ ዓመታዊ የመድሃኒት ቅመማ እና ለቀማ መርሃግብር ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ ጨምሮ ሌሎች የፌዴራልና የክልል እንዲሁም የየምዞን ከፍተኛ አመራሮች እና የአከባቢው ማህበረሰብ እየተሳተፉ ይገኛሉ።
ዘጋቢ : ከፍያለው አምዴ
More Stories
በቅርቡ በሚሰጠው የ6ኛ እና የ8ኛ ክልላዊ ፈተና ላይ ከ53 ሺህ በላይ ተማሪዎች ለፈተና እንደሚቀርቡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሀዲያ ዞን ትምህርት መመሪያ አስታወቀ
“የብልጽግና ጉዞአችንና የንግዱ ማህበረሰብ ሚና” በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀ ክልላዊ የንግዱ ማሕበረሰብ ማጠቃለያ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው
በዞኑ ኩረጃን የሚፀየፍ ብቁና ተወዳዳሪ ትውልድ ለማፍራት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ