በየዓመቱ ጥቅምት 17 የሚያካሄደው የየም ብሄረሠብ ዓመታዊው የመድሃኒት ቅመማ እና ለቀማ “ሳም ኤታ” በዞኑ ፎፋ ወረዳ ቦር ተራራ ላይ እየተካሄደ ይገኛል
በዚህ ዓመታዊ የመድሃኒት ቅመማ እና ለቀማ መርሃግብር ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ ጨምሮ ሌሎች የፌዴራልና የክልል እንዲሁም የየምዞን ከፍተኛ አመራሮች እና የአከባቢው ማህበረሰብ እየተሳተፉ ይገኛሉ።
ዘጋቢ : ከፍያለው አምዴ
More Stories
የምክር ቤቶችን አቅም በማጎልበት የህዝብ ተጠቃሚነትን ማጎልበት ይገባል ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ አለማየሁ ባውዲ ተናገሩ
ማህበራዊ ሚዲያን ለበጎ አላማ በማዋልና ገዢ ትርክትን በማስረጽ የቱሪስት መዳረሻዎችን ማስተዋወቅ እንደሚገባ ተገለጸ
በምግብ ሰብል ራስን የመቻል አቅም ማሳደግ ላይ በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ