በየዓመቱ ጥቅምት 17 የሚያካሄደው የየም ብሄረሠብ ዓመታዊው የመድሃኒት ቅመማ እና ለቀማ “ሳም ኤታ” በዞኑ ፎፋ ወረዳ ቦር ተራራ ላይ እየተካሄደ ይገኛል
በዚህ ዓመታዊ የመድሃኒት ቅመማ እና ለቀማ መርሃግብር ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ ጨምሮ ሌሎች የፌዴራልና የክልል እንዲሁም የየምዞን ከፍተኛ አመራሮች እና የአከባቢው ማህበረሰብ እየተሳተፉ ይገኛሉ።
ዘጋቢ : ከፍያለው አምዴ
More Stories
በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የባለድርሻ አካላት ቅንጅት ጉልህ ድርሻ እንዳለው ተገለጸ
ቀልጣፋ የመንገድና ትራንስፖርት አገልግሎት በለለበት ልማትን ማሳለጥ የሚቻል ባለመሆኑ፣ የገጠር መንገድ
የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት በሸማቾች ማህበር የሚቀርቡ ምርቶች ትኩረት ሊሰጣቸው እንደሚገባ ሸማቾች ተናገሩ