በየዓመቱ ጥቅምት 17 የሚያካሄደው የየም ብሄረሠብ ዓመታዊው የመድሃኒት ቅመማ እና ለቀማ “ሳም ኤታ” በዞኑ ፎፋ ወረዳ ቦር ተራራ ላይ እየተካሄደ ይገኛል
በዚህ ዓመታዊ የመድሃኒት ቅመማ እና ለቀማ መርሃግብር ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ ጨምሮ ሌሎች የፌዴራልና የክልል እንዲሁም የየምዞን ከፍተኛ አመራሮች እና የአከባቢው ማህበረሰብ እየተሳተፉ ይገኛሉ።
ዘጋቢ : ከፍያለው አምዴ

More Stories
የተቀናጀ የመሬት አያያዝ ፖሊሲ የቡና ምርታማነትን እንደሚያሳድግ ተገለፀ
የቀርከሃ ምርትን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ትኩረት ሰጥተው ሊስሩ እንደሚገባ በኣሪ ዞን ዎባ ኣሪ ወረዳ የሚገኙ አርሶ አደሮች ጠየቁ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ተጀመረ