ተፈጥሮአዊ ፀጋችን ውበታችን የሆነውን ኅብራችን ለአንድነታችንና ዘላቂ ሰላማችን በመጠቀም ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ልንጠቀምበት ይገባል የሚል መርህ ባነገበው መርሀ-ግብር ላይ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ላጫ ጋሩማን ጨምሮ የዞን ማዕከልና የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር አመራሮች፣ የመንግስት ሰራተኞችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።
ዘጋቢ፡ አማን ቢካ – ከወልቂጤ ጣቢያችን
ተፈጥሮአዊ ፀጋችን ውበታችን የሆነውን ኅብራችን ለአንድነታችንና ዘላቂ ሰላማችን በመጠቀም ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ልንጠቀምበት ይገባል የሚል መርህ ባነገበው መርሀ-ግብር ላይ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ላጫ ጋሩማን ጨምሮ የዞን ማዕከልና የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር አመራሮች፣ የመንግስት ሰራተኞችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።
ዘጋቢ፡ አማን ቢካ – ከወልቂጤ ጣቢያችን
More Stories
የምክር ቤቶችን አቅም በማጎልበት የህዝብ ተጠቃሚነትን ማጎልበት ይገባል ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ አለማየሁ ባውዲ ተናገሩ
ማህበራዊ ሚዲያን ለበጎ አላማ በማዋልና ገዢ ትርክትን በማስረጽ የቱሪስት መዳረሻዎችን ማስተዋወቅ እንደሚገባ ተገለጸ
በምግብ ሰብል ራስን የመቻል አቅም ማሳደግ ላይ በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ