በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ጳጉሜን 4 – “ኅብራችን ለአንድነታችንና ለዘላቂ ሰላማችን” በሚል መሪ ቃል የማስ ስፖርትን ጨምሮ በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ይገኛል

ተፈጥሮአዊ ፀጋችን ውበታችን የሆነውን ኅብራችን ለአንድነታችንና ዘላቂ ሰላማችን በመጠቀም ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ልንጠቀምበት ይገባል የሚል መርህ ባነገበው መርሀ-ግብር ላይ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ላጫ ጋሩማን ጨምሮ የዞን ማዕከልና የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር አመራሮች፣ የመንግስት ሰራተኞችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።

ዘጋቢ፡ አማን ቢካ – ከወልቂጤ ጣቢያችን