ተፈጥሮአዊ ፀጋችን ውበታችን የሆነውን ኅብራችን ለአንድነታችንና ዘላቂ ሰላማችን በመጠቀም ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ልንጠቀምበት ይገባል የሚል መርህ ባነገበው መርሀ-ግብር ላይ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ላጫ ጋሩማን ጨምሮ የዞን ማዕከልና የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር አመራሮች፣ የመንግስት ሰራተኞችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።
ዘጋቢ፡ አማን ቢካ – ከወልቂጤ ጣቢያችን
ተፈጥሮአዊ ፀጋችን ውበታችን የሆነውን ኅብራችን ለአንድነታችንና ዘላቂ ሰላማችን በመጠቀም ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ልንጠቀምበት ይገባል የሚል መርህ ባነገበው መርሀ-ግብር ላይ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ላጫ ጋሩማን ጨምሮ የዞን ማዕከልና የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር አመራሮች፣ የመንግስት ሰራተኞችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።
ዘጋቢ፡ አማን ቢካ – ከወልቂጤ ጣቢያችን
More Stories
የመደመር መንግሥት መጽሐፍ ምረቃ
በኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ሚኒስቴር ዴኤታ ደረጄ ዱጉማ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በኣሪና ደቡብ ኦሞ ዞኖች የሥራ ጉብኝት አደረጉ
በህዳሴ ግድብ ግንባታ የታየው አንድነት እና ትብብር በልማቱ እና በሰላሙ ላይ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ