ምክር ቤቱ የ2016 በጀት ዓመት የሴክተር መሥሪያ ቤቶችን አፈፃፀም ገምግሟል።
ዞኑ ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ የተለያዩ ልማታዊ ተግባራትን ማናወኑን የዞኑ ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤ አቶ መሠለ ማሞ ገልጸዋል። ዘላቂ ሰላም ለማስፈንም ሊሠራበት እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡
ህዝቡ ለሚያሳቸው የመልካም አስተዳደር ጥየቄዎችን መፍትሔ ለመስጠት ይሠራልም ብለዋል፡፡
የዞኑ ምክር ቤት የ2016 ዓ.ም የሴክተር መሥሪያ ቤቶችን ዕቅድ አፈፃፀም በመገምገም ቀጣይ በተሻለ አግባብ ዉጤት ለማስመዝገብ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መክሯል።
ዘጋቢ፡ ዳኜ ጥላሁን – ከጂንካ ቅርንጫፍ
More Stories
አካል ጉዳተኞች መብቶቻቸውና ጥቅሞቻቸውን ለማስጠበቅ በቅንጅትና በጥምረት መስራት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ
አካባቢን በመጠበቅና በማጽዳት ምቹና ጽዱ ለማድረግ የሚደረገውን ጥረት በማገዝ ሁሉም የድርሻውን ልወጣ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር እንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ አሳሰቡ
ግለሰባዊ ነጠላ ትርክቶችን በጋራ በመታገል በመደመር እሳቤ ችግሮችን መፍታት እንደሚገባ ተገለጸ