ምክር ቤቱ የ2016 በጀት ዓመት የሴክተር መሥሪያ ቤቶችን አፈፃፀም ገምግሟል።
ዞኑ ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ የተለያዩ ልማታዊ ተግባራትን ማናወኑን የዞኑ ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤ አቶ መሠለ ማሞ ገልጸዋል። ዘላቂ ሰላም ለማስፈንም ሊሠራበት እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡
ህዝቡ ለሚያሳቸው የመልካም አስተዳደር ጥየቄዎችን መፍትሔ ለመስጠት ይሠራልም ብለዋል፡፡
የዞኑ ምክር ቤት የ2016 ዓ.ም የሴክተር መሥሪያ ቤቶችን ዕቅድ አፈፃፀም በመገምገም ቀጣይ በተሻለ አግባብ ዉጤት ለማስመዝገብ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መክሯል።
ዘጋቢ፡ ዳኜ ጥላሁን – ከጂንካ ቅርንጫፍ

More Stories
ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የፍትህና የጸጥታ ዘርፍ አመራሮችና ባለሙያዎች ሚና የላቀ መሆኑ ተገለጸ
ከአየር ንብረት ተፅዕኖ ጋር እየተስተዋሉ ያሉትን ችግሮች ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን አስታወቀ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ከግብርና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በክልሉ ለሚገኙ የዘርፉ ባለሙያዎች ስልጠና መስጠት ጀመረ