ምክር ቤቱ የ2016 በጀት ዓመት የሴክተር መሥሪያ ቤቶችን አፈፃፀም ገምግሟል።
ዞኑ ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ የተለያዩ ልማታዊ ተግባራትን ማናወኑን የዞኑ ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤ አቶ መሠለ ማሞ ገልጸዋል። ዘላቂ ሰላም ለማስፈንም ሊሠራበት እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡
ህዝቡ ለሚያሳቸው የመልካም አስተዳደር ጥየቄዎችን መፍትሔ ለመስጠት ይሠራልም ብለዋል፡፡
የዞኑ ምክር ቤት የ2016 ዓ.ም የሴክተር መሥሪያ ቤቶችን ዕቅድ አፈፃፀም በመገምገም ቀጣይ በተሻለ አግባብ ዉጤት ለማስመዝገብ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መክሯል።
ዘጋቢ፡ ዳኜ ጥላሁን – ከጂንካ ቅርንጫፍ

More Stories
የሴቶች ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ በስፖርትና ባህል ልማት ዘርፍ የሚገኘውን ተጠቃሚነት ለማሳደግ አበክሮ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ
ህግና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን ፍትህ ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት ሥራ አፈፃፀም አደመጠ
ከተማዋን ለነዋሪዎች ምቹ ለማድረግ እንደሚሠራ የዲላ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ