ምክር ቤቱ የ2016 በጀት ዓመት የሴክተር መሥሪያ ቤቶችን አፈፃፀም ገምግሟል።
ዞኑ ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ የተለያዩ ልማታዊ ተግባራትን ማናወኑን የዞኑ ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤ አቶ መሠለ ማሞ ገልጸዋል። ዘላቂ ሰላም ለማስፈንም ሊሠራበት እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡
ህዝቡ ለሚያሳቸው የመልካም አስተዳደር ጥየቄዎችን መፍትሔ ለመስጠት ይሠራልም ብለዋል፡፡
የዞኑ ምክር ቤት የ2016 ዓ.ም የሴክተር መሥሪያ ቤቶችን ዕቅድ አፈፃፀም በመገምገም ቀጣይ በተሻለ አግባብ ዉጤት ለማስመዝገብ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መክሯል።
ዘጋቢ፡ ዳኜ ጥላሁን – ከጂንካ ቅርንጫፍ

More Stories
ለህብረተሰቡ ፈጣን እና ቀልጣፋ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን የሀላባ ቁሊቶ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት አስታወቀ
የተጀመሩ የኢኒሼቲቭ ሥራዎች አበረታች ውጤት እያመጡ መሆኑ ተገለጸ
የሚዛን ኤፍ.ኤም ወጣቶች የእረፍት ጊዜያቸውን ካልባሌ ቦታዎች በማራቅ በንባብና በጥናት ላይ እንዲያሳልፉ ትልቅ ዕድል መፍጠሩን ገለፀ