በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጠምባሮ ልዩ ወረዳ እንደ ሀገር በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኝ ተከላ አካል የሆነው መርሐ ግብር እየተካሔደ ነው
በአረንጓዴ አሻራ መርሐግብሩ ላይ የፌደራልና የክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ቢሮ ኃላፊ፣ የልዩ የወረዳ አመራሮችን ጨምሮ መላው ነዋሪዎች በችግኝ ተከላው ተሳትፈዋል፡፡
ምንጭ፡ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ

More Stories
የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና አርባምንጭ ከተማን በመርታት ወደ አሸናፊነት ተመለሰ
በ7ኛዉ ጠቅላላ ምርጫ ህዝቡ በንቃት በመሳተፍ የሚፈልገውን መንግስት ለመምረጥ መዘጋጀት እንዳለበት ተገለጸ
ክልሉን የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማድረግ እየተሰራ ነው – አቶ ስንታየሁ ወልደሚካኤል