ሀዋሳ፡ ነሐሴ 17/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) “የምትተክል ሀገር የሚያፀና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ኦሞ ዞን ኛንጋቶም ወረዳ በ6 ጣቢያዎች የአንድ ጀምበር አረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡
የችግኝ ተከላው በወረዳው በሲሳይ እርሻ ሳይት ጣቢያ 1 እና 2፣ በናሮጎይ፣ በGIZ-ጣቢያ፣ በጤና ጣቢያ እንዲሁም በካንጋቲን ሆስታል እየተተከለ ይገኛል፡፡
በመርሃ-ግብሩ የዞኑ አመራሮች፤ የወረዳው አመራርን ጨምሮ መላው የወረዳው ማህበረሰብ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡
ዘጋቢ፡ መልካሙ ቡርዝዳቦ – ከጂንካ ጣቢያችን
More Stories
አካል ጉዳተኞች መብቶቻቸውና ጥቅሞቻቸውን ለማስጠበቅ በቅንጅትና በጥምረት መስራት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ
አካባቢን በመጠበቅና በማጽዳት ምቹና ጽዱ ለማድረግ የሚደረገውን ጥረት በማገዝ ሁሉም የድርሻውን ልወጣ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር እንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ አሳሰቡ
ግለሰባዊ ነጠላ ትርክቶችን በጋራ በመታገል በመደመር እሳቤ ችግሮችን መፍታት እንደሚገባ ተገለጸ