ሀዋሳ፡ ነሐሴ 17/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) “የምትተክል ሀገር የሚያፀና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ኦሞ ዞን ኛንጋቶም ወረዳ በ6 ጣቢያዎች የአንድ ጀምበር አረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡
የችግኝ ተከላው በወረዳው በሲሳይ እርሻ ሳይት ጣቢያ 1 እና 2፣ በናሮጎይ፣ በGIZ-ጣቢያ፣ በጤና ጣቢያ እንዲሁም በካንጋቲን ሆስታል እየተተከለ ይገኛል፡፡
በመርሃ-ግብሩ የዞኑ አመራሮች፤ የወረዳው አመራርን ጨምሮ መላው የወረዳው ማህበረሰብ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡
ዘጋቢ፡ መልካሙ ቡርዝዳቦ – ከጂንካ ጣቢያችን
More Stories
ፈጣንና ቀልጣፋ መረጃን ተጀራሽ በማድረግ የመንግስትና የማህበረሰቡን ተግባቦት ይበልጥ ለማጠናከር የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሚና የጎላ መሆኑ ተጠቆመ
ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው
በ17 ነጥብ 5 ሄክታር መሬት ላይ የሞሪንጋ ጂን ባንክ ለማቋቋም ታቅዶ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ