የኢፌዲሪ ቱሪዝም ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት ናዳ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የ3ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረጉ
ሀዋሳ፡ ሐምሌ 26/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የኢፌዲሪ ቱሪዝም ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት ናዳ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የ3ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርገዋል።
የኢፌዲሪ ቱሪዝም ሚንስቴር ሚንስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በአደጋው ሳቢያ ለተጎዱ ወገኖች የተሰማቸውን ልባዊ ሐዘንም በዚህ ወቅት ገልጸዋል።
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በምክትል ር/መስተዳር ማዕረግ የዲላ ክስተር አስተባባሪና የውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር አክሊሉ አዳኝ ለተደረገው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ዘጋቢ: አወል ከድር- ከሳውላ ጣቢያችን
More Stories
ፈጣንና ቀልጣፋ መረጃን ተጀራሽ በማድረግ የመንግስትና የማህበረሰቡን ተግባቦት ይበልጥ ለማጠናከር የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሚና የጎላ መሆኑ ተጠቆመ
ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው
በ17 ነጥብ 5 ሄክታር መሬት ላይ የሞሪንጋ ጂን ባንክ ለማቋቋም ታቅዶ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ