የኢፌዲሪ ቱሪዝም ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት ናዳ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የ3ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረጉ
ሀዋሳ፡ ሐምሌ 26/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የኢፌዲሪ ቱሪዝም ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት ናዳ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የ3ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርገዋል።
የኢፌዲሪ ቱሪዝም ሚንስቴር ሚንስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በአደጋው ሳቢያ ለተጎዱ ወገኖች የተሰማቸውን ልባዊ ሐዘንም በዚህ ወቅት ገልጸዋል።
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በምክትል ር/መስተዳር ማዕረግ የዲላ ክስተር አስተባባሪና የውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር አክሊሉ አዳኝ ለተደረገው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ዘጋቢ: አወል ከድር- ከሳውላ ጣቢያችን
More Stories
የምክር ቤቶችን አቅም በማጎልበት የህዝብ ተጠቃሚነትን ማጎልበት ይገባል ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ አለማየሁ ባውዲ ተናገሩ
ማህበራዊ ሚዲያን ለበጎ አላማ በማዋልና ገዢ ትርክትን በማስረጽ የቱሪስት መዳረሻዎችን ማስተዋወቅ እንደሚገባ ተገለጸ
በምግብ ሰብል ራስን የመቻል አቅም ማሳደግ ላይ በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ