ዓመታዊ የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በሀዋሳ ከተማ በድምቀት ተከበረ
ሀዋሳ፡ ሐምሌ 19/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) ዓመታዊው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ በተለያዩ ሐይማኖታዊ ስርዓቶች በደምቀት ተከብሯል።
በዓመታዊ የንግስ በዓሉ ላይም ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ እንግዶች እንዲሁም የእምነቱ ተከታዮች ተሳትፈዋል፡፡
የንግሥ በዓሉ በየዓመቱ ሐምሌ 19 ቀን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ-ክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ በድምቀት ይከበራል፡፡
ፎቶ፡ ሐና በቀለ
More Stories
በክልሉ ከተለያዩ መገናኛ ብዙኃን የተውጣጡ የሚዲያ ባለሙያዎች ቡድን በሚዛን አማን ከተማ አረንጓዴ አሻራ አሳረፉ
የሲዳማ ክልላዊ መንግሥት 5ኛ አመት የምስረታ በዓል በተለያዩ ስነ ስርዓቶች እየተከበረ ነው
በክልሉ በተያዘው የበልግ ወቅት በኩታገጠም ሩዝና በቆሎ እያለሙ ያሉ አርሶአደሮች ተስፋ ሰጪ የሆነ የምርት ውጤት እንድናይ አስችሎናል አሉ።