ዓመታዊ የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በሀዋሳ ከተማ በድምቀት ተከበረ
ሀዋሳ፡ ሐምሌ 19/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) ዓመታዊው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ በተለያዩ ሐይማኖታዊ ስርዓቶች በደምቀት ተከብሯል።
በዓመታዊ የንግስ በዓሉ ላይም ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ እንግዶች እንዲሁም የእምነቱ ተከታዮች ተሳትፈዋል፡፡
የንግሥ በዓሉ በየዓመቱ ሐምሌ 19 ቀን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ-ክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ በድምቀት ይከበራል፡፡
ፎቶ፡ ሐና በቀለ

More Stories
በ6 ወራት ውስጥ ሊመዘበር የነበረ ከ156 ሚሊየን 560ሺህ ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለጸ
የጉራጌ ክትፎ ባህልና እውቀትን በዩኒስኮ የሰው ልጆች ወካይ የማይዳሰስ ቅርስነት ለማስመዝገብ እየተሰራ እንደሚገኝ የኢፌዲሪ ቅርስ ባለስልጣን ገለፀ
በክልሉ ያሉ ብሔረሰቦችን ባህል ወደፊት በማውጣት የአካባቢውን ሰላምና ልማት ለማስቀጠል በትኩረት መስራት እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳደር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ተናገሩ