በቡታጅራ ከተማ ለግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የእውቅና መርሀ-ግብር እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት በክልሉ ግንባር ቀደም ለሆኑ ግብር ከፋዮች የእውቅና አሰጣጥ መርሀ-ግብር በቡታጅራ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል::
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ
በቡታጅራ ከተማ ለግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የእውቅና መርሀ-ግብር እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት በክልሉ ግንባር ቀደም ለሆኑ ግብር ከፋዮች የእውቅና አሰጣጥ መርሀ-ግብር በቡታጅራ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል::
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ
More Stories
‹‹ትንሣኤ ተስፋ የሚያስቆርጡ በሚመስሉ ሁነቶች መሀል የተገኘ ብስራት ነው!›› – አቶ አገኘሁ ተሻገር
ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጅ ኀጢአትና በደል ይቅር ባይነቱን፣ ቸርነቱን፣ ፍቅሩን፣ ትህትናውንና መልካምነቱን ነብሱን እስከ መስጠት በቀራንዮ መስቀል አሳይቷል – ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው የትንሳኤን በዓል በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ