በቡታጅራ ከተማ ለግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የእውቅና መርሀ-ግብር እየተካሄደ ነው

በቡታጅራ ከተማ ለግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የእውቅና መርሀ-ግብር እየተካሄደ ነው

ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት በክልሉ ግንባር ቀደም ለሆኑ ግብር ከፋዮች የእውቅና አሰጣጥ መርሀ-ግብር በቡታጅራ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል::

ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ