በቡታጅራ ከተማ ለግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የእውቅና መርሀ-ግብር እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት በክልሉ ግንባር ቀደም ለሆኑ ግብር ከፋዮች የእውቅና አሰጣጥ መርሀ-ግብር በቡታጅራ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል::
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ
በቡታጅራ ከተማ ለግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የእውቅና መርሀ-ግብር እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት በክልሉ ግንባር ቀደም ለሆኑ ግብር ከፋዮች የእውቅና አሰጣጥ መርሀ-ግብር በቡታጅራ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል::
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ
More Stories
“ጠንካራ የመረጃ አያያዝ ሥርዓት የትምህርት ጥራትን ያስጠብቃል“ – ደስታ ገነሜ (ዶ/ር)
የኢትዮጵያ ህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም በጋሞ ዞን የተፈጥሮ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የገንዘብ ድጋፍ አደረገ
የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት መስራት እንዳለባቸዉ ተገለፀ