በቡታጅራ ከተማ ለግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የእውቅና መርሀ-ግብር እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት በክልሉ ግንባር ቀደም ለሆኑ ግብር ከፋዮች የእውቅና አሰጣጥ መርሀ-ግብር በቡታጅራ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል::
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ
በቡታጅራ ከተማ ለግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የእውቅና መርሀ-ግብር እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት በክልሉ ግንባር ቀደም ለሆኑ ግብር ከፋዮች የእውቅና አሰጣጥ መርሀ-ግብር በቡታጅራ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል::
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ
More Stories
በካፋ ዞን ጨና ወረዳ በምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም (FSRP) የተከናወኑ የልማት ስራዎች ላይ ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ጋር የልምድ ልውውጥ ተደረገ
ሳታ ቴክኖሎጂ እና ቢዝነስ ኮሌጅ በአርባ ምንጭ ካምፓስ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች በመጀመሪያ ዲግሪ እና ቴክኒክና ሙያ ስልጠና መስኮች ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 132 ተማሪዎችን አስመረቀ
በዕቅድ የሚመራ የመፈፀም አቅሙ ያደገ ሲቪል ሰርቫንት ለመገንባት እየተሰራ መሆኑን በደቡብ ኦሞ ዞን የሳላማጎ ወረዳ ሲቪል ሰርቪስ ጽ/ቤት ገለፀ