በማዕከላዊ  ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት በሀዲያ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 11ኛ  ዓመት 6ኛ አስቸኳይ ጉባኤ እያካሄደ  ነው

በማዕከላዊ  ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት በሀዲያ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 11ኛ  ዓመት 6ኛ አስቸኳይ ጉባኤ እያካሄደ  ነው

ሀዋሳ፡ የካቲት 18/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት በሀዲያ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 6ኛ አስቸኳይ ጉባኤ እያካሄደ  ይገኛል::

ምክር ቤቱ በጉባኤው የተለያዩ ሹመቶችን ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።

ዘጋቢ፡ በየነ ሰላሙ – ከሆሳዕና ጣቢያችን