ዜና የከምባታ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 11ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ማካሄድ ጀመረ የከምባታ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 11ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ማካሄድ ጀመረ ሀዋሳ፡ የካቲት 18/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የከምባታ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 11ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ማካሄድ ጀምሯል። የዞኑ ምክር ቤት በአስቸኳይ ስብሰባው ልዩ ልዩ ሹመቶችን መርምሮ እንደሚያፀድቅም ይጠበቃል። ዘጋቢ፡ ቃልአብ ፀጋዬ Continue Reading Previous ምክር ቤቶች የአስፈጻሚ አካላትን ተግባራት በመከታተል ፍትሐዊ የልማት ተደራሽነት እንዲረጋገጥ ሊሠሩ እንደሚገባ ተገለጸNext በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት በሀዲያ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 11ኛ ዓመት 6ኛ አስቸኳይ ጉባኤ እያካሄደ ነው More Stories ዜና በጎፋ ዞን የዑባ ደብረፀሐይ ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች ፓርቲውን በሀብት ለማጠናከር ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ 1 min read ዜና የጓሮ አትክልትና የተለያዩ ሰብሎችን በማልማት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ መቻላቸውን በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የሶያሜ ቀበሌ አርሶአደሮች ተናገሩ ዜና በከተማው በተያዘው በጀት ዓመት በ5 ወራት ውስጥ 1 ቢሊየን 5 ሚሊዮን ብር ገቢ መሰብሰብ መቻሉን የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች መምሪያ አስታወቀ
More Stories
በጎፋ ዞን የዑባ ደብረፀሐይ ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች ፓርቲውን በሀብት ለማጠናከር ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ
የጓሮ አትክልትና የተለያዩ ሰብሎችን በማልማት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ መቻላቸውን በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የሶያሜ ቀበሌ አርሶአደሮች ተናገሩ
በከተማው በተያዘው በጀት ዓመት በ5 ወራት ውስጥ 1 ቢሊየን 5 ሚሊዮን ብር ገቢ መሰብሰብ መቻሉን የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች መምሪያ አስታወቀ