በኮንታ ዞን አመያና ጭዳ  ከተማ አስተዳደር የህዝብ ውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

በኮንታ ዞን አመያና ጭዳ  ከተማ አስተዳደር የህዝብ ውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

ሀዋሳ፡ የካቲት 08/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) “ሀብት በመፍጠር ጉዟችን ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እና ቀጣይ አቅጣጫዎች” በሚል መሪ ሀሳብ በኮንታ ዞን አመያና ጭዳ ከተማ አስተዳደር የህዝብ ውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው።

ውይይቱ በኃይማኖት አባቶችና በሀገር ሽማግለዎች የምረቃ ሥነ-ስረዓት ተጀምሯል፡፡

በመድረኩ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የዞንና የከተማ አስተደደር መዋቅሮች፣ ነጋዴ ማህበረሰብ፣ ወጣቶች፣ የአገር ሽማግለዎች እና የኃይማኖት አባቶች ተገኝተዋል።

ዘጋቢ፡ አብዮት እሸቱ – ከዋካ ጣቢያችን