በኮንታ ዞን አመያና ጭዳ ከተማ አስተዳደር የህዝብ ውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ የካቲት 08/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) “ሀብት በመፍጠር ጉዟችን ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እና ቀጣይ አቅጣጫዎች” በሚል መሪ ሀሳብ በኮንታ ዞን አመያና ጭዳ ከተማ አስተዳደር የህዝብ ውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው።
ውይይቱ በኃይማኖት አባቶችና በሀገር ሽማግለዎች የምረቃ ሥነ-ስረዓት ተጀምሯል፡፡
በመድረኩ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የዞንና የከተማ አስተደደር መዋቅሮች፣ ነጋዴ ማህበረሰብ፣ ወጣቶች፣ የአገር ሽማግለዎች እና የኃይማኖት አባቶች ተገኝተዋል።
ዘጋቢ፡ አብዮት እሸቱ – ከዋካ ጣቢያችን
More Stories
የኢፌዲሪ ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ከ82 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ መቆርቆር ቀበሌ ያስገነባው የንጹህ መጠ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ
የኡዱሂያ የዕርድ ስርዓት….የአብሮነት ነፀብራቅ
በቅርቡ በሚሰጠው የ6ኛ እና የ8ኛ ክልላዊ ፈተና ላይ ከ53 ሺህ በላይ ተማሪዎች ለፈተና እንደሚቀርቡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሀዲያ ዞን ትምህርት መመሪያ አስታወቀ