በኮንታ ዞን አመያና ጭዳ ከተማ አስተዳደር የህዝብ ውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ የካቲት 08/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) “ሀብት በመፍጠር ጉዟችን ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እና ቀጣይ አቅጣጫዎች” በሚል መሪ ሀሳብ በኮንታ ዞን አመያና ጭዳ ከተማ አስተዳደር የህዝብ ውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው።
ውይይቱ በኃይማኖት አባቶችና በሀገር ሽማግለዎች የምረቃ ሥነ-ስረዓት ተጀምሯል፡፡
በመድረኩ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የዞንና የከተማ አስተደደር መዋቅሮች፣ ነጋዴ ማህበረሰብ፣ ወጣቶች፣ የአገር ሽማግለዎች እና የኃይማኖት አባቶች ተገኝተዋል።
ዘጋቢ፡ አብዮት እሸቱ – ከዋካ ጣቢያችን

More Stories
በጎፋ ዞን የዑባ ደብረፀሐይ ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች ፓርቲውን በሀብት ለማጠናከር ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ
የጓሮ አትክልትና የተለያዩ ሰብሎችን በማልማት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ መቻላቸውን በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የሶያሜ ቀበሌ አርሶአደሮች ተናገሩ
በከተማው በተያዘው በጀት ዓመት በ5 ወራት ውስጥ 1 ቢሊየን 5 ሚሊዮን ብር ገቢ መሰብሰብ መቻሉን የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች መምሪያ አስታወቀ