በኮንታ ዞን አመያና ጭዳ ከተማ አስተዳደር የህዝብ ውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ የካቲት 08/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) “ሀብት በመፍጠር ጉዟችን ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እና ቀጣይ አቅጣጫዎች” በሚል መሪ ሀሳብ በኮንታ ዞን አመያና ጭዳ ከተማ አስተዳደር የህዝብ ውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው።
ውይይቱ በኃይማኖት አባቶችና በሀገር ሽማግለዎች የምረቃ ሥነ-ስረዓት ተጀምሯል፡፡
በመድረኩ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የዞንና የከተማ አስተደደር መዋቅሮች፣ ነጋዴ ማህበረሰብ፣ ወጣቶች፣ የአገር ሽማግለዎች እና የኃይማኖት አባቶች ተገኝተዋል።
ዘጋቢ፡ አብዮት እሸቱ – ከዋካ ጣቢያችን

More Stories
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ምክንያት በማድረግ የብልጽግና ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች የምረጡን ቅስቀሳና ድጋፍ ሰልፍ በኣሪ ዞን ጋዘር ከተማ አካሄዱ
በጎፋ ዞን መሎ ኮዛ ወረዳ እና በላሃ ከተማ አስተዳደር የብልጽግና ፓርቲ የማጠቃለያ ሕዝባዊ የምርጫ ቅስቀሳ ፕሮግራም ተካሄደ
የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ መስጫ ቀን 7 ቀናት ብቻ ቀርተውታል