በኮንታ ዞን አመያና ጭዳ ከተማ አስተዳደር የህዝብ ውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ የካቲት 08/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) “ሀብት በመፍጠር ጉዟችን ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እና ቀጣይ አቅጣጫዎች” በሚል መሪ ሀሳብ በኮንታ ዞን አመያና ጭዳ ከተማ አስተዳደር የህዝብ ውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው።
ውይይቱ በኃይማኖት አባቶችና በሀገር ሽማግለዎች የምረቃ ሥነ-ስረዓት ተጀምሯል፡፡
በመድረኩ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የዞንና የከተማ አስተደደር መዋቅሮች፣ ነጋዴ ማህበረሰብ፣ ወጣቶች፣ የአገር ሽማግለዎች እና የኃይማኖት አባቶች ተገኝተዋል።
ዘጋቢ፡ አብዮት እሸቱ – ከዋካ ጣቢያችን

More Stories
የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና የ2019 ጠቋሚ ዕቅድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው
የጠምባሮ ልዩ ወረዳ አርሶ አደሮች የመኸር እርሻ የማሳ ዝግጅት ቢያደርጉም በቂ ግብዓት አለማግኘታቸውን ገለጹ
ፋይዳ ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ የህዝብና የመንግስት አገልግሎቶችን የሚያፋጥን በመሆኑ ለሁሉም ለማድረስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ