“ህብረብሔራዊ ወንድማማችነት ለዘላቂ ሠላምና ልማት” በሚል መሪ ቃል በአርባ ምንጭ ከተማ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

ሀዋሳ: የካቲት 07/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባምንጭ ከተማ “ህብረብሔራዊ ወንድማማችነት ለዘላቂ ሠላምና ልማት” በሚል መሪ ቃል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው::

በውይይት መድረኩ የብልፅግና ፓርቲ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሳዳት ነሻ፣ የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ዘውዴ እና ሌሎችም የመንግስት ሥራ ኃላፊዎችም ተገኝተዋል::

ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ