ሀዋሳ: የካቲት 07/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባምንጭ ከተማ “ህብረብሔራዊ ወንድማማችነት ለዘላቂ ሠላምና ልማት” በሚል መሪ ቃል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው::
በውይይት መድረኩ የብልፅግና ፓርቲ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሳዳት ነሻ፣ የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ዘውዴ እና ሌሎችም የመንግስት ሥራ ኃላፊዎችም ተገኝተዋል::
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ
More Stories
የምሁራን አንድነትን ማጠናከርና የእርስ በእርስ መከባበር ባህልን ማጎልበት ለአካባቢው ዘላቂ ሠላም መስፈን ወሳኝነት እንዳለው ተመላከተ
በብልጽግና ፓርቲ የሥራ አስተባባሪዎችና ዕጩ ወኪሎች ኃላፊነትና ግዴታ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ
የመምህራንን ኑሮ ለማሻሻል እና ሙያዊ ክብራቸውን ለመመለስ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን በቤንች ሸኮ ዞን የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ኢንጂነር ሰለሞን ለዊ ተናገሩ