“የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ኢትዮጵያዊያን ለሉዓላዊነታቸዉ፣ ለብሔራዊ ክብራቸዉ እና ለብሔራዊ ጥቅማቸዉ ቀጣይነት ያላቸዉን ፅናትና ጀግንነት የሚዘክር ጉልህ አሻራ ነዉ። የአብሮነት፣ የአንድነትና የፅናት እሴቶች ምልክት በመሆንም እሴቶቹ ከትዉልድ ወደ ትዉልድ እንዲሸጋገሩ ህያዉ ማስተማሪያ ሆኖ የሚያገለግ ነዉ። የአንድነትን፣ የአብሮነትንና የፅናትን ኃያልነት ማሳያ አብነትም ነዉ።” – የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው
“የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ኢትዮጵያዊያን ለሉዓላዊነታቸዉ፣ ለብሔራዊ ክብራቸዉ እና ለብሔራዊ ጥቅማቸዉ ቀጣይነት ያላቸዉን ፅናትና ጀግንነት የሚዘክር ጉልህ አሻራ ነዉ።

More Stories
ታላቁ የህዳሴ ግድብ ተጠናቆ መመረቅን ምክንያት በማድረግ የይርጋጨፌ ወረዳ እና ከተማ አስተዳደር በጋራ በመሆን የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ
ሙያዊ ስነ-ምግባር የተላበሰ አገልግሎት በመስጠት የተገልጋዩን እርካታ ለማሳደግ ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንደሚገባ ተገለፀ
የካፋ ዞን ጤና መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምና የ2018 ዕቅድ ዝግጅት ላይ ውይይት እያካሄደ ነው