“የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ኢትዮጵያዊያን ለሉዓላዊነታቸዉ፣ ለብሔራዊ ክብራቸዉ እና ለብሔራዊ ጥቅማቸዉ ቀጣይነት ያላቸዉን ፅናትና ጀግንነት የሚዘክር ጉልህ አሻራ ነዉ። የአብሮነት፣ የአንድነትና የፅናት እሴቶች ምልክት በመሆንም እሴቶቹ ከትዉልድ ወደ ትዉልድ እንዲሸጋገሩ ህያዉ ማስተማሪያ ሆኖ የሚያገለግ ነዉ። የአንድነትን፣ የአብሮነትንና የፅናትን ኃያልነት ማሳያ አብነትም ነዉ።” – የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው
“የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ኢትዮጵያዊያን ለሉዓላዊነታቸዉ፣ ለብሔራዊ ክብራቸዉ እና ለብሔራዊ ጥቅማቸዉ ቀጣይነት ያላቸዉን ፅናትና ጀግንነት የሚዘክር ጉልህ አሻራ ነዉ።

More Stories
የጠምባሮ ልዩ ወረዳ አርሶ አደሮች የመኸር እርሻ የማሳ ዝግጅት ቢያደርጉም በቂ ግብዓት አለማግኘታቸውን ገለጹ
ፋይዳ ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ የህዝብና የመንግስት አገልግሎቶችን የሚያፋጥን በመሆኑ ለሁሉም ለማድረስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ
ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የእርስ በርስ ግንኙነትና አንድነትን የሚያጠናክር ተግባር መሆኑ ተገለጸ