“የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ኢትዮጵያዊያን ለሉዓላዊነታቸዉ፣ ለብሔራዊ ክብራቸዉ እና ለብሔራዊ ጥቅማቸዉ ቀጣይነት ያላቸዉን ፅናትና ጀግንነት የሚዘክር ጉልህ አሻራ ነዉ። የአብሮነት፣ የአንድነትና የፅናት እሴቶች ምልክት በመሆንም እሴቶቹ ከትዉልድ ወደ ትዉልድ እንዲሸጋገሩ ህያዉ ማስተማሪያ ሆኖ የሚያገለግ ነዉ። የአንድነትን፣ የአብሮነትንና የፅናትን ኃያልነት ማሳያ አብነትም ነዉ።” – የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው
“የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ኢትዮጵያዊያን ለሉዓላዊነታቸዉ፣ ለብሔራዊ ክብራቸዉ እና ለብሔራዊ ጥቅማቸዉ ቀጣይነት ያላቸዉን ፅናትና ጀግንነት የሚዘክር ጉልህ አሻራ ነዉ።

More Stories
በወሊድ ምክንያት የሚሞቱ እናቶችን ቁጥር ለመቀነስ የተጀመሩ ስራዎች አበረታች ውጤት እያስመዘገቡ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ
የፃማኮ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ የ”ባርባይሳ” በዓል የህብረ ብሄራዊ አንድነት መገለጫ፣ የሰላምና የመተሳሰብ ምልክትነቱን በማግዘፍ ለዓለም አደባባይ ማብቃት ይገባል ሲሉ የክልሉ ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ገለጹ
በ6 ወራት ውስጥ ሊመዘበር የነበረ ከ156 ሚሊየን 560ሺህ ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለጸ