“የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ኢትዮጵያዊያን ለሉዓላዊነታቸዉ፣ ለብሔራዊ ክብራቸዉ እና ለብሔራዊ ጥቅማቸዉ ቀጣይነት ያላቸዉን ፅናትና ጀግንነት የሚዘክር ጉልህ አሻራ ነዉ። የአብሮነት፣ የአንድነትና የፅናት እሴቶች ምልክት በመሆንም እሴቶቹ ከትዉልድ ወደ ትዉልድ እንዲሸጋገሩ ህያዉ ማስተማሪያ ሆኖ የሚያገለግ ነዉ። የአንድነትን፣ የአብሮነትንና የፅናትን ኃያልነት ማሳያ አብነትም ነዉ።” – የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው
“የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ኢትዮጵያዊያን ለሉዓላዊነታቸዉ፣ ለብሔራዊ ክብራቸዉ እና ለብሔራዊ ጥቅማቸዉ ቀጣይነት ያላቸዉን ፅናትና ጀግንነት የሚዘክር ጉልህ አሻራ ነዉ።

More Stories
በጎፋ ዞን መሎ ኮዛ ወረዳ ከ22 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለሚገነባው የእንስሳት ግብይት ማዕከል ግንባታ የሳይት ርክክብ ተደረገ
የሀገራችንን ብልፅግና እውን ለማድረግ በበቂ ዕውቀትና ክህሎት የታነፁ ምሁራንን በማፍራት የተሻለ ትውልድ መቅረጽ ቁልፍ ተግባር ነው ሲሉ የጌዴኦ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዝናቡ ወልዴ(ዶ/ር) ገለፁ
ተፈላጊነቱ እየጨመረ የመጣውን የቆጮ ምግብ ጥራትና ተደራሽነት ከፍ ለማድረግ የሚያስችሉ የምርምር ስራዎች እያከናወነ መሆኑን በኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የብሔራዊ ግብርና ባዮ ቴክኖሎጂ ምርምር ማዕከል ገለጸ