ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር አመራሮች ጋር ተወያዩ
ሀዋሳ፡ ነሐሴ 30/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር አመራሮች ጋር ተወያይተዋል።
በውይይቱም በትምህርት፣ በመምህራን ጉዳዮችና በአጠቃላይ ሀገራዊ ሁኔታ ላይ መምከራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።
                ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር አመራሮች ጋር ተወያዩ
ሀዋሳ፡ ነሐሴ 30/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር አመራሮች ጋር ተወያይተዋል።
በውይይቱም በትምህርት፣ በመምህራን ጉዳዮችና በአጠቃላይ ሀገራዊ ሁኔታ ላይ መምከራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።
More Stories
እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት ሥራ ከዳር ለማድረስ በሚደረገው ርብርብ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሙዱላ ከተማ አስተዳደር ገለፀ
በትምህርት ሴክተር የመረጃ አያያዝ ውጤታማነት ዙሪያ በኩረት እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ
ሁሉንም የመማሪያ መጻሕፍት ባለማግኘታቸው በትምህርታቸው ላይ ጫና እየፈጠረባቸው መሆኑን በጌዴኦ ዞን ይርጋጨፌ ወረዳ የቆንጋና ቆቄ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ተናገሩ