ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በዲላ ከተማ የተመደቡ የክልል ቢሮዎችን በመክፈት በይፋ ስራ አስጀመሩ
ሀዋሳ፡ ነሐሴ 30/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በዲላ ከተማ የተመደቡ የክልል ቢሮዎችን በመክፈት በይፋ ስራ አስጀመሩ።
የቢሮ ርክክብ በተደረገበት ወቅት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ህዝብ መዝሙር በመዘመር የፌደራልና የክልሉ ሰንደቅ አላማ የመስቀል መርሐ ግብርም ተካሂዷል።
ዘጋቢ፡ አብደላ በድሩ
More Stories
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በቋሚነት የሚደገፉበት ስራ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የቡርጂ ዞን አስተዳደር አስታወቀ
“አንድ ሰው ወደዚህች ምድር ሲመጣ እንዲሰራ የተፈቀደለትና የሚጠበቅበት ነገር አለ” – ታደሰ ገብሬ /ጃክሰን/
በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የባለድርሻ አካላት ቅንጅት ጉልህ ድርሻ እንዳለው ተገለጸ