ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በዲላ ከተማ የተመደቡ የክልል ቢሮዎችን በመክፈት በይፋ ስራ አስጀመሩ
ሀዋሳ፡ ነሐሴ 30/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በዲላ ከተማ የተመደቡ የክልል ቢሮዎችን በመክፈት በይፋ ስራ አስጀመሩ።
የቢሮ ርክክብ በተደረገበት ወቅት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ህዝብ መዝሙር በመዘመር የፌደራልና የክልሉ ሰንደቅ አላማ የመስቀል መርሐ ግብርም ተካሂዷል።
ዘጋቢ፡ አብደላ በድሩ
More Stories
የ2018 የኢትዮጵያ የግብርና ናሙና ጥናት መረጃ ሰብሳቢዎች ስልጠና እየተሰጠ ነው
ወረዳው በስፋት እየለማ ያለውን የስንዴ ምርጥ ዘር ለክልሉ ዞኖች ማከፋፈል መጀመሩን አስታወቀ
ህዝበ ሙስሊሙ ከአካባቢ አልፎ በሀገር አቀፍ ደረጃ አንድነትና ሠላም እንዲረጋገጥ እየሠራ እንደሚገኝ የኣሪ ዞን የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ገለፀ