ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በዲላ ከተማ የተመደቡ የክልል ቢሮዎችን በመክፈት በይፋ ስራ አስጀመሩ
ሀዋሳ፡ ነሐሴ 30/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በዲላ ከተማ የተመደቡ የክልል ቢሮዎችን በመክፈት በይፋ ስራ አስጀመሩ።
የቢሮ ርክክብ በተደረገበት ወቅት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ህዝብ መዝሙር በመዘመር የፌደራልና የክልሉ ሰንደቅ አላማ የመስቀል መርሐ ግብርም ተካሂዷል።
ዘጋቢ፡ አብደላ በድሩ

                
                                        
                                        
                                        
                                        
More Stories
በኮሪደር ልማት፣ የመንገድ ግንባታ እና ተያያዥ ስራዎች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ የጠቅላላ ተቋራጮች እና የአገልግሎት ተቋማት ትጋትና ቁርጠኝነት የሚበረታታ መሆኑ ተገለጸ
በሴቶች ላይ የሚደርሱ ማህበራዊ ጫናዎችን ለመከላከል የኢኮኖሚ ባለቤት እንዲሆኑ ለማስቻል ሁሉም ባለድርሻ አካላላት ትኩረት ሊሰጡ እንደሚገባ ተገለፀ
ትምህርት ቤቶች የዉስጥ ገቢያቸዉን በማሳደግ የግብዓት ችግሮችን በመቅረፍ ምቹ የመማር ማስተማር ከባቢን መፍጠር እንዳለባቸዉ ተገለፀ