ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በዲላ ከተማ የተመደቡ የክልል ቢሮዎችን በመክፈት በይፋ ስራ አስጀመሩ
ሀዋሳ፡ ነሐሴ 30/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በዲላ ከተማ የተመደቡ የክልል ቢሮዎችን በመክፈት በይፋ ስራ አስጀመሩ።
የቢሮ ርክክብ በተደረገበት ወቅት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ህዝብ መዝሙር በመዘመር የፌደራልና የክልሉ ሰንደቅ አላማ የመስቀል መርሐ ግብርም ተካሂዷል።
ዘጋቢ፡ አብደላ በድሩ

More Stories
በክልሉ ባለፉ 6 ወራት ከ14 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉ ተገለፀ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የህግና አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የግማሽ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ገመገመ
ዘመናዊ የግብርና ግብአት እና ቴክኖሎጂን በተገቢው በመጠቀም የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ እየተሰራ እንደሚገኝ የቀቤና ልዩ ወረዳ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለፀ