ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በዲላ ከተማ የተመደቡ የክልል ቢሮዎችን በመክፈት በይፋ ስራ አስጀመሩ
ሀዋሳ፡ ነሐሴ 30/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በዲላ ከተማ የተመደቡ የክልል ቢሮዎችን በመክፈት በይፋ ስራ አስጀመሩ።
የቢሮ ርክክብ በተደረገበት ወቅት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ህዝብ መዝሙር በመዘመር የፌደራልና የክልሉ ሰንደቅ አላማ የመስቀል መርሐ ግብርም ተካሂዷል።
ዘጋቢ፡ አብደላ በድሩ

More Stories
ለክብሩ የሚጫወት ታጋይ
በ240 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው የጎፋ ዞን በቶ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ
ከ1 ሚሊየን 223 ሺህ በላይ ለሚሆኑ አርሶ አደሮች የመሬት ልኬት ማድረግ እየተሰራ መሆኑን አሰታወቀ