የ2018 ዓ.ም የአንድ ጀምበር 2 ነጥብ 6 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በደቡብ ኦሞ ዞን በይፋ ተጀመረ
ለተከላው አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅቶች ተደርገው ወደ ተግባር መገባቱን የደቡብ ኦሞ ዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ ምንላርገው አዲሱ አብራርተዋል።
ዞናዊ የአንድ ቀን አረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በበናፀማይ ወረዳ እየተካሄደ ሲሆን ተሳታፊዎችም ገና ከማለዳው በነቂስ ወጥተው አሻራቸውን እያኖሩ ይገኛሉ።
ዘጋቢ: ተመስገን አበራ – ከጂንካ ጣቢያችን

More Stories
የ2018 ዓ.ም የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዲላ ክለስተር የችግኞች ተከላ እየተካሄደ ነው
በአንድ ጀምበር 800 ሚሊየን ችግኝ ተከላ አካል የሆነው 8ኛው ምዕራፍ የአረንጓዴ አሻራ በኣሪ ዞን ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች ተከላ እየተካሄደ ነው
በኣሪ ዞን በ1 ጀንበር 4.9 ሚሊዮን ችግኝ የመትከል የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ እየተካሄደ ይገኛል