የ2018 የCBE የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እና የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ ውድድርን በማሸነፍ ሁለት ዋንጫ ላነሳው የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ክልሉ ያዘጋጀውን የዕውቅናና የሽልማት ፕሮግራም ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 06/2018 ከቀኑ 12፡00 ጀምሮ በሀዋሳ ሀይሌ ሪዞርት ይካሄዳል።
ሁነቱን በደቡብ ቴሌቪዥን እና በማህበራዊ ሚድያችን (facebook and youtube) በቀጥታ ስርጭት የሚተላለፍ በመሆኑ እንድትከታሉን የአክብሮት ግብዣችን ነው።
የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት
የሕብራዊነት ድምጽ!

More Stories
አሌሃንድሮ ጋርናቾ ከቼልሲ ጋር ያለው የወደፊት ዕጣ ፈንታ በአጣብቂኝ ውስጥ
አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆ በሪያል ማድሪድ ስራቸውን ጀመሩ
ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ሲዳማ ቡናን በማሸነፍ የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነ