ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት ይፋ መደረግ ጀምሯል

ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት ይፋ መደረግ ጀምሯል

በዚህም መሠረት በሶዶ ዙሪያ ምርጫ ክልል ሁለት ግሪንላንድ ሆቴል ምርጫ ጣቢያ ጊዜያዊ ውጤት ተለጥፏል።

መራጮችም ድምፅ በሰጡበት ጣቢያ ተገኝተው ጊዜያዊ ውጤቱን እየተመለከቱ ነው።

ዘጋቢ፡ ካሱ ብርሀኑ