ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት ይፋ መደረግ ጀምሯል
በዚህም መሠረት በሶዶ ዙሪያ ምርጫ ክልል ሁለት ግሪንላንድ ሆቴል ምርጫ ጣቢያ ጊዜያዊ ውጤት ተለጥፏል።
መራጮችም ድምፅ በሰጡበት ጣቢያ ተገኝተው ጊዜያዊ ውጤቱን እየተመለከቱ ነው።
ዘጋቢ፡ ካሱ ብርሀኑ
ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት ይፋ መደረግ ጀምሯል
በዚህም መሠረት በሶዶ ዙሪያ ምርጫ ክልል ሁለት ግሪንላንድ ሆቴል ምርጫ ጣቢያ ጊዜያዊ ውጤት ተለጥፏል።
መራጮችም ድምፅ በሰጡበት ጣቢያ ተገኝተው ጊዜያዊ ውጤቱን እየተመለከቱ ነው።
ዘጋቢ፡ ካሱ ብርሀኑ
More Stories
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሌሞ 01 ምርጫ ክልል በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት እየተለጠፈ ይገኛል
በሀዲያ ዞን ሶሮ 02 ምርጫ ክልል ጃጁራ ከተማ አስተዳደር የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት ይፋ መሆን ጀምሯል
“ምርጫው በሠላም በመጠናቀቁ ተደስተናል” – የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች