7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የዲሞክራሲ ስርዓትን መሰረት የምናሲዝበት ነው ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ
ርዕሰ መስተዳድሩ በዲሞክራሲ ምርጫ ዜጎች የሀገራቸውን መንግስት በራሳቸው ድምፅ ይሆነኛል ያሉትን ፓርቲ እንዲመርጡ አሳስበዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ የማረቃ ገና ምርጫ ክልል ተገኝተው ድምፃቸውን ሰጥተዋል፡፡
ዘጋቢ፡ ቴዎድሮስ ወርቅነህ

More Stories
ህዝበ ክርስቲያኑ የ2019 ዓ.ም የእንቁጣጣሽ በዓልን በሚያከብርበት ወቅት አቅመ ደካሞችን በመደገፍ ሊሆን እንደሚገባ የጠምባሮ ልዩ ወረዳ የሀይማኖት አባቶች ተናገሩ
የ2018 በጀት ዓመት ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ታላላቅ ስኬቶችን ያስመዘገበችበት እና የዲጂታል ሽግግር የሉዓላዊነቷ ምሰሶ መሆን የቻለችበት አመት መሆኑን አቶ አልማው ዘውዴ ገለፁ
ጳጕሜን 5 “የነገው ቀን” በኮሬ ዞን በልዩ ልዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው