7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የዲሞክራሲ ስርዓትን መሰረት የምናሲዝበት ነው ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ
ርዕሰ መስተዳድሩ በዲሞክራሲ ምርጫ ዜጎች የሀገራቸውን መንግስት በራሳቸው ድምፅ ይሆነኛል ያሉትን ፓርቲ እንዲመርጡ አሳስበዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ የማረቃ ገና ምርጫ ክልል ተገኝተው ድምፃቸውን ሰጥተዋል፡፡
ዘጋቢ፡ ቴዎድሮስ ወርቅነህ

More Stories
በክልሉ በ2018 በጀት አመት ከ336 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ሀብት ከምዝበራና ከብክነት ማዳን መቻሉ ተገለጸ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ማስፈፀሚያ ከ45.7 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አፀደቀ
“አንድነት የሚገነባው በውይይት ነው፤ ሰላም የሚጠናከረው በመግባባት ነው” ኢማም ሐጂ አብዱልሃዲ ሼክ አህመድ ቡርሃን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት