7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የዲሞክራሲ ስርዓትን መሰረት የምናሲዝበት ነው ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ
ርዕሰ መስተዳድሩ በዲሞክራሲ ምርጫ ዜጎች የሀገራቸውን መንግስት በራሳቸው ድምፅ ይሆነኛል ያሉትን ፓርቲ እንዲመርጡ አሳስበዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ የማረቃ ገና ምርጫ ክልል ተገኝተው ድምፃቸውን ሰጥተዋል፡፡
ዘጋቢ፡ ቴዎድሮስ ወርቅነህ

More Stories
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሌሞ 01 ምርጫ ክልል በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት እየተለጠፈ ይገኛል
ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት ይፋ መደረግ ጀምሯል
በሀዲያ ዞን ሶሮ 02 ምርጫ ክልል ጃጁራ ከተማ አስተዳደር የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት ይፋ መሆን ጀምሯል