ለኢትዮጵያችን የዴሞክራሲ ጉዞ አንድ ወሳኝ ምዕራፍ ሊከፈት… 4 ቀናት ብቻ ቀሩት
ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመላው አገሪቱ በይፋ ይካሄዳል።
የእርስዎ አንድ ድምፅ የአገርን አቅጣጫ የመወሰን ትልቅ አቅም አለው።
በዚህ ታሪካዊ ቀን ድምፅዎን ሰጥተው ኃላፊነትዎን ለመወጣት እና አሻራዎን ለማሳረፍ ዝግጁ ነዎት?
#South_Radio_And_Television_Agency #ደሬቴድ #ኢትዮጵያ_ትመርጣለች #ምርጫ #ጥሞና #Srta
ለኢትዮጵያችን የዴሞክራሲ ጉዞ አንድ ወሳኝ ምዕራፍ ሊከፈት… 4 ቀናት ብቻ ቀሩት

More Stories
ተአምረኛው የዘምዘም ውሃ
ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የድምፅ መስጫ ቀንን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ
ዒድ አል አደሀ በዓል በሂጅራ ዘመን አቆጣጠር በዙልሂጃ ወር ዘጠነኛው ቀን ላይ የሚከበር በዓል ነው።