ለኢትዮጵያችን የዴሞክራሲ ጉዞ አንድ ወሳኝ ምዕራፍ ሊከፈት… 4 ቀናት ብቻ ቀሩት

ለኢትዮጵያችን የዴሞክራሲ ጉዞ አንድ ወሳኝ ምዕራፍ ሊከፈት… 4 ቀናት ብቻ ቀሩት
 
ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመላው አገሪቱ በይፋ ይካሄዳል።
 
የእርስዎ አንድ ድምፅ የአገርን አቅጣጫ የመወሰን ትልቅ አቅም አለው።
 
በዚህ ታሪካዊ ቀን ድምፅዎን ሰጥተው ኃላፊነትዎን ለመወጣት እና አሻራዎን ለማሳረፍ ዝግጁ ነዎት?
 
#South_Radio_And_Television_Agency #ደሬቴድ #ኢትዮጵያ_ትመርጣለች #ምርጫ #ጥሞና #Srta