ኢትዮጵያ በዛሬው ዕለት ግብፅን ትገጥማለች
በሞሮኮ አስተናጋጅነት የሚካሄደው ቶታል ኢነርጂስ ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ በዛሬው ዕለት መካሄድ ይጀምራል።
በምድብ አንድ የተደለደለው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የመጀመሪያ የምድብ ጨዋታውን ከግብፅ ጋር ዛሬ ያከናውናል።
ጨዋታው ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ በመሐመድ ስድስተኛ ኮምፕሌክስ ይደረጋል።
ከ22 ዓመታት በኋላ ወደ ውድድሩ የተሻገሩት ቀይ ቀበሮዎቹ ለጨዋታው ሙሉ ቢጫ መለያ የሚጠቀሙ ይሆናል።
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ

More Stories
ማንቸስተር ዩናይትድ ግብ ጠባቂ አስፈረመ
ማንቸስተር ዩናይትድ አንድሬ ሳንቶስን አስፈረመ
የ2018 የCBE የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እና የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ ውድድርን በማሸነፍ ሁለት ዋንጫ ላነሳው የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ክልሉ ያዘጋጀውን የዕውቅናና የሽልማት ፕሮግራም ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 06/2018 ከቀኑ 12፡00 ጀምሮ በሀዋሳ ሀይሌ ሪዞርት ይካሄዳል።