3ኛው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የክለቦች ሻምፒዮና የምድብ ድልድል ይፋ ሆነ
18 ክለቦች የሚሳተፉበት 3ኛው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የክለቦች ሻምፒዮና ውድድር ከሚያዝያ 22 እስከ ግንቦት 07/2018 በጂንካ ከተማ ይካሄዳል።
የክልሉ እግር ኳስ ፌደሬሽንና የስፖርት ምክር ቤት እንዲሁም የክለቦች ተወካዮች በተገኙበት በተከናወነ የዕጣ አወጣጥ ስነ-ስርዓት ነው መርሃ-ግብሩ ይፋ የተደረገው።
በዚህም መሠረት፦
ምድብ “ሀ”
- ጋዘር
- ኬሌ
- ሳውላ
- ዳሰነች
- ብርብር ከተማ
ምድብ “ለ”
- ገሱባ
- አቢ ተስፋ
- ቱርማ ከተማ
- አርባምጭ ዙሪያ
- ወላይታ ሶዶ ከተማ
ምድበ “ሐ”
- ገልማ ከተማ
- ጨልባ (ጋርዱላ)
- ኧሌ
- ሻራ ተስፋ
ምድብ “መ”
- ምዕራብ አባይ
- ይርጋጨፌ
- አጩ ተስፋ
- ሐመር
በመክፈቻው ጨዋታ ጋዘር ከዳሰነች ይገናኛሉ፡፡
ዘጋቢ፡ ጄታ ታገሰ – ከጂንካ ጣቢያችን

More Stories
“አስቶን ቪላን ብወደውም ዩናይትድ ታላቅ ክለብ ነው” ዩሪ ቲሌማንስ
የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ የ2018 ዓ.ም የክረምት ወራት የትምህርት ቅድመ ዝግጅት ስራዎች ግምገማ እና የ2019 ዓ.ም የተማሪዎች ቅበላ የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው
የዳውሮ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 13ኛ ሥራ ዘመን 29ኛ መደበኛ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ