3ኛው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የክለቦች ሻምፒዮና የምድብ ድልድል ይፋ ሆነ
18 ክለቦች የሚሳተፉበት 3ኛው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የክለቦች ሻምፒዮና ውድድር ከሚያዝያ 22 እስከ ግንቦት 07/2018 በጂንካ ከተማ ይካሄዳል።
የክልሉ እግር ኳስ ፌደሬሽንና የስፖርት ምክር ቤት እንዲሁም የክለቦች ተወካዮች በተገኙበት በተከናወነ የዕጣ አወጣጥ ስነ-ስርዓት ነው መርሃ-ግብሩ ይፋ የተደረገው።
በዚህም መሠረት፦
ምድብ “ሀ”
- ጋዘር
- ኬሌ
- ሳውላ
- ዳሰነች
- ብርብር ከተማ
ምድብ “ለ”
- ገሱባ
- አቢ ተስፋ
- ቱርማ ከተማ
- አርባምጭ ዙሪያ
- ወላይታ ሶዶ ከተማ
ምድበ “ሐ”
- ገልማ ከተማ
- ጨልባ (ጋርዱላ)
- ኧሌ
- ሻራ ተስፋ
ምድብ “መ”
- ምዕራብ አባይ
- ይርጋጨፌ
- አጩ ተስፋ
- ሐመር
በመክፈቻው ጨዋታ ጋዘር ከዳሰነች ይገናኛሉ፡፡
ዘጋቢ፡ ጄታ ታገሰ – ከጂንካ ጣቢያችን

More Stories
በከምባታ ዞን ሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርአት (E-LMIS) ምዝገባ በይፋ መጀመሩን የከተማው ኢንተርፕራይዝና ሥራ ዕድል ፈጠራ ጽህፈት ቤት አስታወቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሆሳዕና ከተማ ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም በተከሰተው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ተደረገ
ህብረተሰቡ የኤሌክትሪክ መስመሮችን ጨምሮ ለእሳት አደጋ መንስኤ የሚሆኑ የመጠቀሚያ ዕቃዎችን በጥንቃቄ በመጠቀም በሰው ህይወት እና ንብረት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት መከላከል እንደሚገባ ተገለጸ