ለሰባተኛ ጠቅላላ ምርጫ ሴት እጩዋችን የማስተዋወቅ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነዉ
ሀዋሳ፡ ሚያዚያ 20/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ቤት የሴቶች ክንፍ የድጋፍ ስልፍ እና ለሰባተኛዉ ሀገራዊ ምርጫ ሴት እጩዋችን የማስተዋወቅ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነዉ፡፡
በመርሀ-ግብሩ በ7ኛ ጠቅላላ ምርጫ ብልፅግና ፓርቲን በመወከል ለክልልና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረቡ ዕጩዎች ትዉዉቅ የሚካሄድ ይሆናል።
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገብረ መስቀል ጫላን ጨምሮ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እንዲሁም የፓርቲው ሴት አባላት በሰልፉ ተሳታፌ ሆነዋል።
ዘጋቢ፡ ባዬሽ ጉልላት

More Stories
በከምባታ ዞን ሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርአት (E-LMIS) ምዝገባ በይፋ መጀመሩን የከተማው ኢንተርፕራይዝና ሥራ ዕድል ፈጠራ ጽህፈት ቤት አስታወቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሆሳዕና ከተማ ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም በተከሰተው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ተደረገ
ህብረተሰቡ የኤሌክትሪክ መስመሮችን ጨምሮ ለእሳት አደጋ መንስኤ የሚሆኑ የመጠቀሚያ ዕቃዎችን በጥንቃቄ በመጠቀም በሰው ህይወት እና ንብረት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት መከላከል እንደሚገባ ተገለጸ