ለሰባተኛ ጠቅላላ ምርጫ ሴት እጩዋችን የማስተዋወቅ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነዉ
ሀዋሳ፡ ሚያዚያ 20/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ቤት የሴቶች ክንፍ የድጋፍ ስልፍ እና ለሰባተኛዉ ሀገራዊ ምርጫ ሴት እጩዋችን የማስተዋወቅ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነዉ፡፡
በመርሀ-ግብሩ በ7ኛ ጠቅላላ ምርጫ ብልፅግና ፓርቲን በመወከል ለክልልና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረቡ ዕጩዎች ትዉዉቅ የሚካሄድ ይሆናል።
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገብረ መስቀል ጫላን ጨምሮ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እንዲሁም የፓርቲው ሴት አባላት በሰልፉ ተሳታፌ ሆነዋል።
ዘጋቢ፡ ባዬሽ ጉልላት

More Stories
ችግር ፈቺ የቴክኖሎጂ ፈጠራ ስራዎችን በመስራታቸው ዘርፈ ብዙ ጠቄሜታ ማግኘታቸውን የአርባምንጭ ፖሊ ቴክኒክና ሳታላይት ኮሌጅ ተማሪዎችና መምህራን ገለፁ
ለክብሩ የሚጫወት ታጋይ
በ240 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው የጎፋ ዞን በቶ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ