6ኛው የማህበረሰብ የምክክር ፎረም በይርጋጨፌ ከተማ እየተካሄደ ነው
በዲላ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት እና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት “ለመቀናጀት እንወያይ፣ ለለውጥ እንሥራ” በሚል መሪ ቃል ነው ለስድስኛ ጊዜ የማህበረሰብ የምክክር ፎረም በይርጋጨፌ ከተማ እየተካሄደ ያለው።
በፎረሙ የፌደራልና የክልል ባለድርሻዎች እንዲሁም እህት ዩኒቨርሲቲዎች እና መንግስታዊ ያልሆኑ አጋር አካላት እየተሳተፉ ሲሆን የማህበረሰብ አገልግሎት እና ጉድኝት ሥራዎችን ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር የበለጠ በቅንጅት ለመስራት የሚደረግ ነው ተብሏል።
ዘጋቢ: እስራኤል ቅጣው – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን
6ኛው የማህበረሰብ የምክክር ፎረም በይርጋጨፌ ከተማ እየተካሄደ ነው

More Stories
የታላቁ ህዳሴ ግድብን እንዳጠናቀቅን ሁሉ የባህር በርን ለማስመለስ የሚደረገውን ጥረት በይበልጥ ማገዝ እና መደገፍ እንደሚገባ ተጠቆመ
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፋይናንስ ቢሮ ከፌደራል ገንዘብ ሚኒስቴር እና ከክልሉ አመራር አካዳሚ ጋር በመተባበር በመንግስት ፋይናንስ አስተዳደር ዙሪያ ለኦዲት ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል
ህገወጥ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ