6ኛው የማህበረሰብ የምክክር ፎረም በይርጋጨፌ ከተማ እየተካሄደ ነው
በዲላ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት እና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት “ለመቀናጀት እንወያይ፣ ለለውጥ እንሥራ” በሚል መሪ ቃል ነው ለስድስኛ ጊዜ የማህበረሰብ የምክክር ፎረም በይርጋጨፌ ከተማ እየተካሄደ ያለው።
በፎረሙ የፌደራልና የክልል ባለድርሻዎች እንዲሁም እህት ዩኒቨርሲቲዎች እና መንግስታዊ ያልሆኑ አጋር አካላት እየተሳተፉ ሲሆን የማህበረሰብ አገልግሎት እና ጉድኝት ሥራዎችን ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር የበለጠ በቅንጅት ለመስራት የሚደረግ ነው ተብሏል።
ዘጋቢ: እስራኤል ቅጣው – ከይርጋጨፌ ጣቢያችን
6ኛው የማህበረሰብ የምክክር ፎረም በይርጋጨፌ ከተማ እየተካሄደ ነው

More Stories
አርሶ አደሩ በመኸር እርሻ የተዘሩ ሰብሎችን ከአረምና ተባይ ለመከላከል የሚያደርገውን የክትትልና የቁጥጥር ስራ አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የቀቤና ልዩ ወረዳ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለፀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር የሁሉም ብሔረሰቦች ቤት እንዲሆን እየተሰራ እንደሚገኝ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ
ዩኒቨርሲቲዎች የማህበረሰብ ጉድኝት ሥራዎችን በማጠናከርና ዘላቂ ሥራዎችን በመፈጸም በግብርናው ዘርፍ የሚፈለገውን ውጤት ለማምጣት መሥራት እንዳለባቸው ተገለጸ