ዱቡሻና የዱቡሻ ወጋ ስርዓትን በዩኔስኮ የአለም ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚረዳ የምክክር መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል
በመርሀ-ግብሩ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደን ጨምሮ የኢፌዲሪ የቅርስ ጥናት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያለው፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወይኒቱ መልኬ ተገኝተዋል።
ዘጋቢ፡ ተመኙህ ገረሱ – ከአርባምንጭ ጣቢያችን
ዱቡሻና የዱቡሻ ወጋ ስርዓትን በዩኔስኮ የአለም ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚረዳ የምክክር መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል

More Stories
የኢትዮጵያ የማንሰራራት ጉዞ እውን እንደሚሆን በግብርናው ዘርፍ እየተሰሩ ያሉ ውጤታማ ስራዎች ማሳያ ናቸው – ሚኒስትር አዲሱ አረጋ
በቀቤና ልዩ ወረዳ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በተከናወኑ የልማት ስራዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ አበረታች ውጤት እየተመዘገበ መምጣቱ ተገለጸ